У нас вы можете посмотреть бесплатно አቶ አማን ለሰራተኞቻቸው ሲያደርጉ የነበረው አስደናቂ የደግነት ተግባር|እጅግ አስገራሚው የፍቅር እና የደግነት ጉዞ( или скачать в максимальном доступном качестве, видео которое было загружено на ютуб. Для загрузки выберите вариант из формы ниже:
Если кнопки скачивания не
загрузились
НАЖМИТЕ ЗДЕСЬ или обновите страницу
Если возникают проблемы со скачиванием видео, пожалуйста напишите в поддержку по адресу внизу
страницы.
Спасибо за использование сервиса ClipSaver.ru
26 አመታትን እንደተፋቀሩ ማክዳ አሰፋ ከጋብቻ በኋላ ማክዳ ፍስሃጽዮን በጣም ላመሰግናት እወዳለሁ ከእያንዳንዱ የኢቢኤስ ስኬት ጀርባ እና ለ 26 ዓመታ ከጎኔ የቆመች የምታየዋቸው በጣም ትላልቅ ፕሮግራሞች ጀርባ ሆና የምትሰራ ሰው ነች፡፡ አንዳንዴ ከጀርባ ያሉ ሰዎች አይታወቁም አይመሰገኑም ግን እኔ ግን በጣም ላመሰግናት እፈልጋለሁ፡፡ ይህ በቅርቡ ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት የኢቢኤሱ መስራች እና ስራ አስፈፃሚ የነበሩት የአቶ አማን ፍስሃ ፂዎን ንግግር ነበር፡፡ዛሬ ሀዘን ያኮራመታቸውን ባለቤታቸው ያመሰገኑበት ፍቅራቸውን ያሳዮበት ንግግር፡፡ ባሳለፍነው ሳምንት በብዙዎች ዘንድ የሚወደደውን የኢቢኤስ ቴሌዚዥን ጣቢያን ከመሰረቱት እና በብዙ ትጋት እና ብርታት እየሰሩ እዚህ ካደረሱት ስራ አስፈፃሚው አቶ አማን ፍስሃ ፂዎን ሕልፈት በኃላ የቴሌዚቪዥን ጣቢያው ሰራተኞች እና አመራሮች ላይ የተፈጠረው ድንጋጤ ዛሬም ድረስ ከቤቱ አልወጣም፡፡ በጭንቅላት ካንሰር ታመው በሕክምና ሰረዱ እንደነበር የተነገረላቸው የአቶ አማን ፍስሃ ፂዎን አስክሬን አስከሬን ዛሬ ማለዳ አዲስ አበባ መድሱ ተሰምቷል፡፡ ስርዓተ ቀብራቸውም በነገው ዕለት እንደሚፈጠም ታውቋል፡፡የአቶ አማንን ሕልፈት ተከትሎ በሕይወት ሳሉ እንዴት ያሉ ደግ እና ረጋ ያሉ …ትሁት …ሲናገሩም ሆነ ሲወስኑ በብዙ ማሰብ እና ማሰላሰል እንደሆነ ደግሞም ለደግነት ስራዎች ልባቸው በጭራሽ ወደ ኃላ እንደማይል የመሰከሩላቸው ብዙ ናቸው፡፡ ዛሬ እኛም የአስክሬናቸውን መምጣት ምክንያት አድርገን በሕይወት ሳሉ ከባለቤታቸው ጋር ስለነበራቸው ፍቅር እና ክብር እልፍ ብሎም በሚያስተዳድሩት የኢቢኤስ ቴሌዥን ውስጥ ሊያስከስስ የሚችል ጥፋት ያጠፋን ሰራተኛ በተመለከተ ያደረጉት ነገርን በተመለከተ እና ሌሎች ያልተነገሩ ባህሪያቸውን ልንነግራችሁ ወደድን! ሰው መቼም ካልሄድ ዋጋው አይታወቅም እንዲሉ …አቶ አማንም ከሄዱ በኃላ የሚሰጣቸው የመልካም ሰው መገለጫ የሆኑ ባህሪያት እጅጉን ብዙ ናቸው፡፡