У нас вы можете посмотреть бесплатно ✅ የተወለደባትን የገጠር መንደር ከሚፈልገው ስፔናዊ ጋር አገር ቤት ገባሁ ❤ ወጣቱን ከስፔን ወሎ ድረስ ምን አመጣው ? или скачать в максимальном доступном качестве, видео которое было загружено на ютуб. Для загрузки выберите вариант из формы ниже:
Если кнопки скачивания не
загрузились
НАЖМИТЕ ЗДЕСЬ или обновите страницу
Если возникают проблемы со скачиванием видео, пожалуйста напишите в поддержку по адресу внизу
страницы.
Спасибо за использование сервиса ClipSaver.ru
ይህ የአንድ ትውልደ ኢትዮጵያዊ ወጣት ታሪክ ነው ። በ2007 እ.ኤ.አ ነበር በ8 አመቱ ከሀገር ቤት ወጥቶ ወደ ስፔን ያመራው። ምክንያቱ ደግሞ በቤተሰቦቹ ሞት ምክንያት ለአሳዳጊዎቹ በጉዲፈቻ መሰጠቱ ነው። ይህ ወጣት አሁን ላይ 26 አመት ሆኖታል። ዋነኛ ህልሙ ደግሞ የትውልድ ቀዬውን መጎብኘችና ዘመዶቹን ማግኘት ነው። ይህኑ ጉዳይ አስመልክቶ በፃፈልኝ ኢሜል ነበር ከእኔም ጋር ለመተዋወቅ የቻልነው። በዚህ ቪዲዮም የዚህን ወጣት የህይወት መንገድና ተስፋ እንዳስሳለን። ወደ ትውልድ መንደሩ ጢጣ ጎራ ብለንም የልጁን ቤተሰቦች መገኛ እንጠይቃለን። ከአንድ አባት ጋርም ቆይታ እናደርጋለን። የጢጣን ውብ መልክአምድራዊ ገፅታም እናሳያችሗለን። ይህን ማራኪ ቪዲዮ ጋበዝናችሁ ! This is the story of a young Ethiopian man. In 2007, he left his home country at the age of 8 and went to Spain. The reason was that he was adopted by his parents after his parents died. This young man is now 26 years old. His main dream is to visit his hometown and meet his relatives. It was through an email he wrote to me about this issue that we were able to get to know him. In this video, we will explore the life path and hopes of this young man. We will visit his hometown, Tita, and ask about the whereabouts of his family. We will also spend time with a father. We will also show you the beautiful landscape of Tita. We invite you to this fascinating video! #wollo #ወሎ #ebs