У нас вы можете посмотреть бесплатно መቀባት፦ | ክፍል 28 | የዮሐንስ ወንጌል | በወንጌላዊ ያሬድ ጥላሁን | THE GOSPLE OF JOHN By Evangelist Yared Tilahun или скачать в максимальном доступном качестве, видео которое было загружено на ютуб. Для загрузки выберите вариант из формы ниже:
Если кнопки скачивания не
загрузились
НАЖМИТЕ ЗДЕСЬ или обновите страницу
Если возникают проблемы со скачиванием видео, пожалуйста напишите в поддержку по адресу внизу
страницы.
Спасибо за использование сервиса ClipSaver.ru
ወንጌላዊው ዮሐንስ ከምዕራፍ 2 አንስቶ እስከ ምዕራፍ 4 ስለ ውሃ ደጋግሞ ያነሳል። በቃና ዘገሊላ ሠርግ ለመንፃት ሥርዓት የተቀመጡት እያንዳንዱ 2 ወይም 3 እንስራ ውሃ የሚይዙት ጋኖች እና ወደ ወይን ጠጅ የተለወጠው ውሃ። ጌታ ከኒቆዲሞስ ጋር በነበረው የእኩለ ሌሊት ጭውውት ስለ ዳግም መወለድ ሲያነሳ "ሰው ከውሃና ከመንፈስ ካልተወለደ …" ያለው። በመጥምቁ ዮሃንስ እና በፈሪሳውያን ደቀመዛሙርት መካከል ስለ መንጻት ክርክር በተነሳ ጊዜ ስለ ውሃ ጥምቀት ሲነሳ። እንዲሁም ጌታ የሳምራዊቱን ሴት በውሃ ጉድጓድ አጠገብ ባገኛት ጊዜ ስለ ውሃ ሲነሳ። እነዚህ ሁሉ ከውሃ ጋር የተያያዙ ጉዳዮች ናቸው። ዋና መልዕክቱ ውሃ በእለት ተለት ኑሯችን ውስጥ እጅግ አስፈላጊ እንደ ሆነ እና ያለ ውሃ መኖር እንደማይቻል ሁሉ፣ በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን የምናገኘው ሕይወት ልክ እንደ ውሃ ለመርካት፣ ለመንጻት ባጠቃላይ በሕይወት ለመኖር እንደሚያስፈልገን የሚያሳይ ነው። ዛሬ የክርስቶስን ሕይወት እንደ ውሃ እለት እለት እንፈልገዋለን? ደጋግመን እንጠጣዋለን? እንታጠብበታለን? እንዋኝበታለን? መልካም የትምህርት ጊዜ