У нас вы можете посмотреть бесплатно (ብርሃንና ሰላም- ሰባ ደረጃ) Walking Downtown Pissa -70 Dereja -Birhanena Selam Addis Ababa или скачать в максимальном доступном качестве, видео которое было загружено на ютуб. Для загрузки выберите вариант из формы ниже:
Если кнопки скачивания не
загрузились
НАЖМИТЕ ЗДЕСЬ или обновите страницу
Если возникают проблемы со скачиванием видео, пожалуйста напишите в поддержку по адресу внизу
страницы.
Спасибо за использование сервиса ClipSaver.ru
(ብርሃንና ሰላም) Walking Downtown Pissa -70 Dereja -Birhanena Selam Addis Ababa #2023 On this walk, I started from Piazza Cinema Ampere, crossed Ras Mekonon bridge, then climbed seventy steps and walked to the tourist hotel in the light and peace. Berhan and Selam Publishing House is the first and the largest publishing house in Ethiopia, and the books written by ancient Ethiopian scholars were presented to the public on parchment, ink and handwritten. To avoid this, on December 23, 1917, during the reign of Ethiopia Emperor Menelik II, he started publishing a small newspaper called Berhan Na Salam. The modern publishing work that started in the country has played a role in the expansion of education and civilization as many newspapers, magazines, books and other publications have started to be published በዚህኛው ጉዞዬ ከፒያሳ ሲኒማ አምፔር ተነስቼ በራስ መኮንን ድልድይ ከዚያም ሰባ ደረጃን ወጥቼ በብርሃን እና ሰላም በከል እስከ ቱሪስት ሆቴል ነው የተጓዝኩት፡፡ ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ቤት በኢትዮጵየ የመጀመሪያው እና ትልቁ የሚባለው ማተሚያ ቤት ሲሆን ጥንታዊ ኢትዮጰያውያን ሊቃውንት የሚጽፏቸው መጻሕፍት ለሕዝብ የሚቀርቡት ብራና ተፍቆ ፣ ቀለም ተቀምሞ በእጅ ተፅፎ ነበር። ይህንን ለማስቀረት ታኅሣሥ 23 ቀን 1917 ዓ/ም በኢትዮጵያ ንጉሰ ነገስት ዳግማዊ ምኒልክ ዘመነ መንግሥት በአንዲት ብርሃንና ሰላም በተሰኘች አነስተኛ ጋዜጣ የሕትመት ሥራውን ጀመረ። የተጀመረው የዘመናዊ ሕትመት ሥራ በሀገሪቱ ቁጥራቸውና መጠናቸው በርከት ያሉ ጋዜጦች፣ መፅሔቶች፣ መጻሕፍት፣ እንዲሁም ሌሎች የሕትመት ውጤቶች መታተም በመጀመራቸው የትምህርትና የሥልጣኔ መሰፋፋት ላይ የበኩሉን ሚና ተጫውቷል ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ቤት፡፡