У нас вы можете посмотреть бесплатно DW Amharic-የኅዳር 15 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና или скачать в максимальном доступном качестве, видео которое было загружено на ютуб. Для загрузки выберите вариант из формы ниже:
Если кнопки скачивания не
загрузились
НАЖМИТЕ ЗДЕСЬ или обновите страницу
Если возникают проблемы со скачиванием видео, пожалуйста напишите в поддержку по адресу внизу
страницы.
Спасибо за использование сервиса ClipSaver.ru
የዛሬው የዓለም ዜና በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከሰላሳ በላይ ንጹሃን በታጣቂዎች መገደላቸውን፤ የሱዳን ጦር ኃይሎች አዛዥ የአሜሪካንን የእርቅ ሃሳብ ውድቅ አድርገዋል በሚል የተባበሩት አረብ ኢምሬቶች መውቀሷን፤የቀድሞ የደቡብ አፍሪቃ ፕሬዚዳንት ጃኮብ ዙማ ሴት ልጅ ያለፍላጎታቸው በዶንባስ እንዲዋጉ ሰዎችን ቀጥራለች በሚል መከሰሷን፤በጋዛ ሰርጥ አራት ፍልስጤማውያን መገደላቸውን የህክምና ባለሙያዎች መግለፃቸውን፤እስራኤል በጥቅምት 7ቱ የሀማስ ጥቃት ሀላፊነታቸውን አልተወጡም ያለቻቸውን ከፍተኛ የጦር አዛዦቿን ማባረሯን እንዲሁም ዝነኛው የሬጌ ሙዚቃ አቀንቃኝ ጂሚ ክሊፍ ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱን የሚያስቃኙ ዜናዎችን አካቷል።