У нас вы можете посмотреть бесплатно በቁም መከባበር! ሰውን የለውም ብለው የማይሸሹ፣ አለው ብለው የማይጠጉት የኢትዮጵያዊያን ኩራቶች или скачать в максимальном доступном качестве, видео которое было загружено на ютуб. Для загрузки выберите вариант из формы ниже:
Если кнопки скачивания не
загрузились
НАЖМИТЕ ЗДЕСЬ или обновите страницу
Если возникают проблемы со скачиванием видео, пожалуйста напишите в поддержку по адресу внизу
страницы.
Спасибо за использование сервиса ClipSaver.ru
የስደተኛው አለኝታዎች በቁም መከባበር ሰውን የለውም ብለው የማይሸሹ፣ አለው ብለው የማይጠጉት የኢትዮጵያዊያን ኩራቶች በኦስተን ቴክሳስ የመጀመሪያውን የኢትዮጵያዊ ምግብ ቤት የከፈቱት ወይዘሮ አስቴር እና በከተማው ያሉትን ሁለት የኦርቶዶክስ አብያተ ክርስትያናት ቅድስት ልደታን እና ራጉዔልን የመሠረቱት አቶ ፋንቱ ጋይም በከተማው ላሉ ወገኖች ዘር ኃይማኖት ሳይሉ ብዙዎችን የረዱ ደግ ዜጎች ናቸው። የከተማው በጎ ሰዎች በቁም እናክብራቸው ብለው ይህን ዝግጅት አሰናድተዋል