У нас вы можете посмотреть бесплатно ዓለም አቀፍ ሕግ እየፈራረሰ ነው? ፤ "የጡንቻ ፖለቲካ" እና ስጋት፡ | የዛዲግ አብርሃ ትንታኔ | или скачать в максимальном доступном качестве, видео которое было загружено на ютуб. Для загрузки выберите вариант из формы ниже:
Если кнопки скачивания не
загрузились
НАЖМИТЕ ЗДЕСЬ или обновите страницу
Если возникают проблемы со скачиванием видео, пожалуйста напишите в поддержку по адресу внизу
страницы.
Спасибо за использование сервиса ClipSaver.ru
Shelf tube ዓለም አቀፍ ሕግ እየፈራረሰ ነው? ፤ የአሜሪካ "የጡንቻ ፖለቲካ" እና ስጋት፡ | የዛዲግ አብርሃ ትንታኔ አሜሪካ ትቀጥላለች ወይስ ትወድቃለች? የጄፍሪ ሳክስ እና የዛዲግ አብርሃ ትንታኔ የኃይል ሚዛን ለውጥ፡ ከትራምፕ እስከ ብሪክስ (BRICS) - የኢትዮጵያ ዕድልና ፈተና በዚህ ቪዲዮ የዶናልድ ትራምፕን "አሜሪካ ትቅደም" (America First) ፖሊሲ እና ተያያዥነት ያላቸውን ዓለም አቀፍ የፖለቲካ ለውጦች በጥልቀት እንመረምራለን። በቪዲዮው የሚካተቱ ዋና ዋና ነጥቦች፦ የሕግ የበላይነት ወይስ የጫካ ሕግ? በትራምፕ ዘመን ዓለም አቀፍ ስምምነቶች ለምን እየፈረሱ ነው? የአሜሪካ "ልዩ ነኝ" ባይነት (American Exceptionalism)፦ በታዋቂው ጸሐፊ ጄፍሪ ሳክስ እይታ አሜሪካ ወዴት እየተጓዘች ነው? የኃይል ማዕከላት ሽግግር፦ ከብቸኛ የበላይነት ወደ ብዙ ወገን ትብብር (Multipolar World)። የቻይና፣ የሕንድ እና የአውሮፓ ሚና። የኢትዮጵያ ፋይዳ፦ ኢትዮጵያ የብሪክስ (BRICS) አባል መሆኗ እና በቀጠናው ያለው የጂኦፖለቲካ ጫና ምን አንድምታ አለው? ይህ ትንታኔ በአቶ ዛዲግ አብርሃ (የአፍሌክስ ፕሬዝደንት) ትንታኔ እና "A New Foreign Policy" በሚለው መጽሐፍ ላይ ተመስርቶ የቀረበ ነው። #ትራምፕ #Geopolitics #Ethiopia #BRICS #ዛዲግአብርሃ #GlobalPolitics #USA**