У нас вы можете посмотреть бесплатно "የኢትዮጵያ መጠሪያ ይቀየራል?" | ትግራይን ያገለሉት ኮሚሽነሮች በአሜሪካ | በመግለጫ የተባረረው ኮሚሽን или скачать в максимальном доступном качестве, видео которое было загружено на ютуб. Для загрузки выберите вариант из формы ниже:
Если кнопки скачивания не
загрузились
НАЖМИТЕ ЗДЕСЬ или обновите страницу
Если возникают проблемы со скачиванием видео, пожалуйста напишите в поддержку по адресу внизу
страницы.
Спасибо за использование сервиса ClipSaver.ru
@bana_Media_Service ብሔራዊ የውይይት ኮሚሽን በሰሜን አሜሪካ የሚገኘውን የዲያስፖራ ማህበረሰብ አጀንዳ ለመሰብሰብ ለማሳተፍ አቅዶ ነበር። ይሁን እንጂ ኮሚሽኑ የአገሪቱን ህልውና አደጋ ላይ ይጥላል የሚባሉ አስርት ዓመታትን ያስቆጠሩ የፖለቲካ ቀውሶች ለመፍታት እውነተኛ ውይይት ከማዘጋጀት ይልቅ የመንግስትን አጀንዳ እያገለገለ ነው የሚል ተቃዉሞ አጋጥሞታል፡፡ ብሄራዊ የምክክር ኮሚሽን ተብሎ ሲቋቋምም ብሄራዊ ውክልና አለኝ በማለት ነበር፡፡ መንግስት ዘመናዊ የጦር መሳሪያዎቹ በሰማይና ምድር እሳት ሲተፉ ፤ በመድረክ ግን አገራዊ መግባባትን ለመፍጠር የተቋቋ ኮሚሽን ነው ከሚል ትችት ግን ማምለጥ አልቻለም፡፡ #ethiofourm #ባናሚድያ #bms# reyotmedia #ETV # Tigray press #Somalianews #fano #amharanews #ethiopia #eritreanews #Tigraynews #oromonews #BannaMedia #HornOfAfrica #CriticalThinking #PeaceAndEquality #JournalismEthics #BridgingVoices #tdf #fano #ethionews #tigrai #aa #oromo #ola #Tplf #pp #news #zena