У нас вы можете посмотреть бесплатно 📍ቀጥታ ከድሬዳዋ📌 የእግዚአብሔር አብ ጥሪ📍አስራታችንን እናውጣ❗️ከሀገር ውጪ ያላችሁ በ0921020590 በዋትሳፕ እና ቴሌግራም ደውሉ❗️ или скачать в максимальном доступном качестве, видео которое было загружено на ютуб. Для загрузки выберите вариант из формы ниже:
Если кнопки скачивания не
загрузились
НАЖМИТЕ ЗДЕСЬ или обновите страницу
Если возникают проблемы со скачиванием видео, пожалуйста напишите в поддержку по адресу внизу
страницы.
Спасибо за использование сервиса ClipSaver.ru
አሁን ተራው የድሬዳዋ ነው!!! =================== የድሬዳዋ ሕዝበ ክርስቲያን ሲሞት የሚቀበርበት ብቸኛውና የዘለዓለም ማረፊያው የት እንደኾነ ያውቃሉ? መልሱ ድሬዳዋ እግዚአብሔር አብ ቤተክርስቲያን ነው። የድሬ ምዕመናን ሲኖሩም አንድ ላይ ነው። መቀበሪያቸውም አንድ ሥፍራ ነው። ቤተክርስቲያኑ ለድሬዳዋ ምዕመናን የልብ ትርታ ነው። ጉዳዩ ምንድን ነው ካሉ? ይከታተሉ:- በድሬዳዋ ሀገረ-ስብከት ውስጥ የሚገኘው እና እየተገነባ ያለው የደብረ-ታቦር ቅዱስ እግዚአብሔር አብ ህንጻ ቤ/ክ በኢንጅነር ሰሎሞን የሽጥላ አማካኝነት በ2008 ዓ.ም ተጀምሮ በፍጥነት እየተሰራ ሳለ በእርሳቸው ላይ በደረሰው ድንገተኛ ሞት ምክንያት ስራው ለ6 ዓመት ተቋርጦ መቆየቱ ይታወቃል፡፡ ይሁን እንጅ በግለሰቡ ሞት እና በህንጻ ግንባታው መቋረጥ ምክንያት ሲያዝኑ እና ሲያለቅሱ የነበሩ የቤተ-ክርስቲያኑ አገልጋዮች እና የአካባቢው ምዕመናኖች በ2015 ዓ.ም በግንቦት ወር ከሁሉም የድሬዳዋ ምዕመናን ጋር በመሆን የህንፃ አስሪ ኮሚቴ እንዲቋቋም እና በሀገረ-ስብከት በኩል ጸድቆ ሥራዎች እንድጀምሩ በማድረግ በአሁኑ ሰዓት የልስን እና የመስታዎች ስራዎች ተሰርቶ በአሁነ ሰዓት የፊኒሽንግ ስራ መስራት ላይ ይገኛሉ። ስለሆነም ይኽንን ሕንፃ ቤተክርስቲያን ለማስፈጸም የዓለም አቀፍ የገቢ ማሰባሰቢያ አዘጋጅተናል። በዚህ ቅፅረ ቤተ-ክርስቲያን ውስጥ ወገኑን ያሳረፈ ምእመን ፤የድሬዳዋ ተወላጆች፤እንድሁም በተለያዩ የዓለማችን ክፍል ውስጥ የምትገኙ ውድ ኦርቶዶክሳዊያን የበረከት እጃችሁን ዘርጉልኝ ስትል ቅድስት ቤተ-ክርስቲያን መንፈሳዊ ጥሪዋን ታስተላልፋለች፡፡ እንድሁም ታህሳስ 10 ከረፋዱ 4፡00 ጀምሮ በደብረ-ታቦር ቅዱስ እግዚአብሔር አብ ቅጽረ ቤተ-ክርስቲያን አጽማቸው ያረፉ ቅዱሳንን የሚዘክር የጸሎተ-ፍትሐትና የጧፍ ማብራት መርሐ-ግብር ስለተዘጋጀ በዕለቱ የድሬዳዋ ምእመናን ተገኝታችሁ ወገኖቻችን አብረን እንዘክር ዘንድ እናሳስባለን፡፡ ዓለም አቀፍ ቀጥታ ሥርጭት የሚደረግባቸው ቀናት ከታኅሣሥ 10-12/2018 ከምሽቱ 1፡00 ጀምሮ በሁሉም መንፈሳዊ ዩቱበሮች እና ቲክቶከሮች ይከታተሉ፤ በዕለቱ የሚደውሉባቸው ስልኮች 0961001010 0901352539 0919098023 0908558022 0946457341 አካውንቶች cbe ፦1000548266568 አሐዱ ፦0025722410901 አባይ ፦3081119761506018 አቢሲኒያ ፦D1369 አዋሽ ፦136900 coop፦1001300243509 ዳሽን ባንክ፦ 5421535702011 ኢ-ብር እና ቴሌ-ብር ፦ 0937553388 የዶላር አካውንት ፦1000735307928