У нас вы можете посмотреть бесплатно ጥቂት የምክር ቃል | ፓስተር ተስፋዬ ጋቢሶ | Pastor Tesfaye Gabiso | Halwot Emmanuel United Church или скачать в максимальном доступном качестве, видео которое было загружено на ютуб. Для загрузки выберите вариант из формы ниже:
Если кнопки скачивания не
загрузились
НАЖМИТЕ ЗДЕСЬ или обновите страницу
Если возникают проблемы со скачиванием видео, пожалуйста напишите в поддержку по адресу внизу
страницы.
Спасибо за использование сервиса ClipSaver.ru
ጥቂት የምክር ቃል | ፓስተር ተስፋዬ ጋቢሶ 📖 3 ዮሐንስ 1 (3 John) 2፤ ወዳጅ ሆይ፥ ነፍስህ እንደሚከናወን፥ በነገር ሁሉ እንዲከናወንልህና ጤና እንዲኖርህ እጸልያለሁ። ● እንዲከናወንልን ምን እንድርግ? ➥ አማኝ ጌታ ቢፈቅድ እና ብንኖር ነው ማለት ያለበት፤ ይህ እግዚአብሔርን የማወቅ ምልክት ነው። ➥ አለማዊ የሆነ ሰው በራሱና ባለው ነገር ስለሚመካ ይህንን አይልም። ➥ እግዚአብሔር የሚፈቅደው ነገር እንዳለው ሁሉ የሚከለክለውም ነገር አለ። ➥ አማኝ ስራን ሊወድ ይገባል፤ ስንፍና የስኬት ጠር ነዉ። ➥ ጌታ በቃል ብቻ ሳይሆን በስራ የበረታ ነው። ➥ ስራን አቅደን መስራትና ታታሪ መሆን አለብን። ➥ እግዚአብሔር እኛ በአቅማችን ስንሰራ እርሱ ደግሞ ያሳካልናል፤ ከኛ በላይ የሆነውን ያሳካልናል። ➥ እንደ እግዚአብሔር ፍቃድ ይከናወንልናል ። ➥ ቃሉን አጥንተን በልባችን ማስቀመጥ ልምድ ሊኖረን ይገባል። ➥ በማይመች ጊዜ እንኳን እንድናፈራ ያደርገናል። ➥ በእውነት መሄድ ዋና ነገር ነው፤ የክርስቲያን ዋና ነገር እውነተኛነት ነው። ➥ እውነተኛነት የታማኝነት መገለጫ ነው፤ እዉነተኛ ያልሆነ ሰው ግንኙነቱን ያሻክራል፤ እውነተኛነት ከእውነት ጋራ መተባበር ነው። ➥ በምድር የጀመርነው የክርስቶስን እሩጫ ከክርስቶስ ጋር ሆነን መጨረስ አለብን፤ መሞት ከጌታ ጋር ሆኖ እሩጫን ማጠናቀቅ ነው። ➥ አንድ ክርስቲያን ስኬታማ ነው የምንለው ከክርስቶስ ጋር ያለዉን ግንኙነት አለማቋረጥ ክርስቲያን ሆኖ ሲኖር ነው። ➥ የጌታን ነገር አስቀድመን መኖር ዋና ነው፤ ሩጫን በመጨረስ የአክሊል ሽልማትን መቀበል ነው ስኬት። _ _ _ _ _ _ _ _ _ _ _ _ _ _ _ _ _ _ _ _ _ _ _ _ _ _ _ _ _ _ _ በኢትዮጵያ አማኑኤል ኅብረት ቤተክርስቲያን ሀልዎት አጥቢያ #አድራሻ፦ ወሎ ሰፈር ጎርጎሪዮስ አደባባይ ፊውቸር ታለንት ት/ት ቤት አጠገብ ☎️ +251118407763 📱+251 973 422024