У нас вы можете посмотреть бесплатно "እግዚአብሔር እርሱን ከሚወዱት ጋር ይሰራል" ክፍል 1 ,ፓስተር ቴዎድሮስ ብዙአየሁ ,2014 በአዲስ አበባ ቤተክርስቲያን አገልግሎት или скачать в максимальном доступном качестве, видео которое было загружено на ютуб. Для загрузки выберите вариант из формы ниже:
Если кнопки скачивания не
загрузились
НАЖМИТЕ ЗДЕСЬ или обновите страницу
Если возникают проблемы со скачиванием видео, пожалуйста напишите в поддержку по адресу внизу
страницы.
Спасибо за использование сервиса ClipSaver.ru
እሁድ መስከረም 16/ 2014 ዓም አገልጋይ ፦ ፓስተር ቴዎድሮስ ብዙአየሁ ርዕስ ፦ እግዚአብሔር እርሱን ከሚወዱት ጋር ይሰራል “እግዚአብሔር፣ ለሚወዱትና እንደ ሐሳቡ ለተጠሩት፣ ነገር ሁሉ ተያይዞ ለበጎ እንዲሠራ እንደሚያደርግላቸው እናውቃለን።” — ሮሜ 8፥28 (አዲሱ መ.ት) 📌 መፀሐፍቅዱሳዊው የተስፋ ቃል ሁሉ አንዳች የሚመስል፣ የሚያግዝ ነገር በሌለበት ሁኔታ የተነገሩ ናቸው። 👉 ትውልዳችሁ እንደ ምድር አሸዋ እንደ ሰማይ ኮኮብ ይሆናል የተባሉት አብርሃምና ሳራ ተፈጥሮአዊ የመውለድ አቅማችውን ያጡ ነበሩ 👉 ነፃ ትወጣላችሁ ማርና ወተት የሚያፈስ ምድር ትወርሳላችሁ የተባሉት አይሁድ በጠንካራ እጅ ስር ነበሩ እንዲሁም የሚወርሱትም ምድር በኃያላን የተሞላ ነበር። 👉 ለዓለም መልዕክት ታደርሳላችሁ የተባሉት ሐዋሪያት ያልተማሩ አሳ አጥማጆች ነበሩ። 📌 ነገር ግን ሁሉም እንደ ተሰጣቸው እንደ ተባለላቸው አደረጉ ፣ ወረሱ ፣ የተሰጠውን ተስፋ ጨበጡት ። የዚህ ምክንያቱ ተናጋሪው እግዚአብሔር አብሮ የሚሰራ በመሆኑ ነው። 📌 ዛሬም የተነገረን የተስፋ ቃል አካል እንዲለብስ ከእኛ ጥረት ባለፈ የእግዚአብሔር አብሮ ሰራተኛነት ያስፈልገናል። 📌 እግዚአብሔር ነገር ሁሉ ተያይዞ ለመልካም እንዲሆን የሚያደርግላቸው ለሚወዱት ነው። 👉 እግዚአብሔር የሚሰራ አምላክ ነው 👉 ሁልጊዜም የሚሰራው ለበጎ ነው በጎም ነው 👉 እግዚአብሔር በምንም ሳይገደብ በሁሉ ነገር ውስጥም ይሰራል 👉 ለሚወዱት አብሯቸው ይሰራል። ይሰራላቸዋልም እንዲሰራላቸውም ያደርጋል 👉 እንደ ሃሳቡም ለተጠሩት ፣ ለጠራቸው አብሮነቱን ያሳያል። ይህንን በመረዳት ከእርሱ ጋር ያለንን ፍቅር በማደስ በፍቅሩ መኖር ይሁንልን። ጌታ ነገርን ሁሉ ለመልካም እንዲሰራ በማድረግ ብዙ ፍሬ የምታፈሩበት ዓመት ያድርግላችሁ። የተባረካችሁ ናችሁ። ሬማ እምነት አገልግሎት አዲስ አበባ ቤተክርስቲያን ሜክሲኮ ደብረወርቅ ህንፃ አጠገብ።