У нас вы можете посмотреть бесплатно ምልከታ | Melketa Episode 0002 | የሁሉም ስደተኛ አስገዳጅ ምዝገባ ሊካሄድ ይችላል? | ስደተኛ ጠል ፖሊሲ ነው እየትራመደ ያልው или скачать в максимальном доступном качестве, видео которое было загружено на ютуб. Для загрузки выберите вариант из формы ниже:
Если кнопки скачивания не
загрузились
НАЖМИТЕ ЗДЕСЬ или обновите страницу
Если возникают проблемы со скачиванием видео, пожалуйста напишите в поддержку по адресу внизу
страницы.
Спасибо за использование сервиса ClipSaver.ru
ፕሬዝዳንት ትራምፕ በመጀመሪያዎቹ የሰልጣን ቀናቶቻቸው የፈረሙትን የማስፈጸሚያ ፕሬዝዳንታዊ ትእዛዛት (executive orders) ተከትሎ በአሜሪካ በሚኖሩ ተገን ጠያቂዎች ላይ ከፍተኛ የሆነ መረበሽ ተከስቶአል። በተጨማሪም በሁለቱ ምክር ቤቶች ጸድቆ በፕሬዝዳንቱ ፊርማ ወደ ህግነት የተቀየረው የሌከን ራይሊ ህግ (Laken Riley Act) ሌላኛው ስደተኞችን ኢላማ ያደረገ ህግ ነው። በዛሬው የምልከታ ፕሮግራማችን የሌከን ራይሊን ህግ እና የፕሬዝዳንት ትራምፕ የተገን ጠያቂዎች አፈሳ እንቅስቅሴ እና ኢትዮጵያውያን ተገን ጠያቂዎች በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ማውቅ የሚገባቸውን ነገሮች አንስተን ከህግ ባልሞያ እና ጠበቃ ዶ/ር ፍጹም አለሙ ጋር ያደርገነው ቆይታ ክፍል 1 እናቀርባልን። ፕሮግራማችንን like እና share ብታደርጉ ለብዙዎች ስለሚደርስ ደስ ይልናል። ቻናላችንን subscribe ብታደርጉ ደግሞ መሰል የኢትዮጵያውያን ጉዳዮች ላይ የሚያተኩሩ ዝግጅቶችን ለመከታተል ያመቻችኋል። አስተያየቶቻችሁን በ[email protected] ጻፉልን።