У нас вы можете посмотреть бесплатно 🔴👉[ደውሉ ተደውሏል] 🔴🔴👉ኢትዮጵያን ትንሳኤ ለማየት 4ቱን ነገሮች ፈጽሙ или скачать в максимальном доступном качестве, видео которое было загружено на ютуб. Для загрузки выберите вариант из формы ниже:
Если кнопки скачивания не
загрузились
НАЖМИТЕ ЗДЕСЬ или обновите страницу
Если возникают проблемы со скачиванием видео, пожалуйста напишите в поддержку по адресу внизу
страницы.
Спасибо за использование сервиса ClipSaver.ru
#gizetube #ግዜቲዩብ ሰላም ይኑረን ተስፋን አንጣ ውድ የግዜ ቲዩብ መርሀግብር ተከታታዮች የመዳን ቀን ዛሬ ነውና ከእስካኹኖቹ የተለየ አስቸኳይ መልእክት ነው... የኢትዮጵያን ትንሳኤ ለማየት ኹላችኹም ይህንን አድርጉ! ከትንሳኤዋ የሚደርሰው ማነው ያልን እንደኾነ 4ቱን ነገሮች የፈጸመ ብቻ ነው ይህን መልእክት የሰማ ይስማ የሰማም ላልሰማ ያሰማ ደውሉ ተደውሏል! ኢትዮጵያም የትንሳኤዋን መንገድ ጀምራለች ከእንግዲኽ በኋላ መሄድ እንጂ መቆም የለም፤ ግን ትንሳኤዋን የሚያይ ሰው ይህን ያድርግ ከትንሳኤዋም የሚደርሰው እርሱ ነው:: ሁላችንም የኢትዮጵያን የትንሳኤ ዓመት ናፍቀን ይኾናል መች ደርሶም ብለን ይኾናል ግን ይኽንን እስክንፈጽም ትንሳኤዋ ይቆያል፤ ውድ የግዜ ቲዩብ ቤተሰቦች ከ2012 ጀምሮ በሚደርሱን በእነ አባ ዘወንጌል መልእክት እንዲኹም ከገዳማውያኑ መልእክትን በሚያቀብለን በነ መምህር ዘመድኩን መልእክቶች ውስጥ ከአባቶቻችን የታዘዝነው ነገር ግን የዘነጋነው ወሳኝ መልእክት አለ! ነገ መልካም ሀገራችን ሰላም አማን የምትኾነው ደግሞ የዘነጋነውን መልእክት ስንፈጽም ነው፤ ከዛሬ 2 ሺህ ዓመታትም በፊት ይህ ትዕዛዝ ታዟል ፈጻሚው ግን እምብዛም ነው፤ መኖር አታሎናል ገና ነው ግዜያችን አቦዝኖናል፤ የኖህ ዘመን ሰዎች በ120 ዘመን መከራ ይመጣል ንስሀ ግቡ ሲባሉ መቶውን አመት እንጨፍርበት በማለታቸው በ20 አመት ንፍር ውሀ በልቷቸዎል ። እኛም እንደ ኖህ ዘመን ሰዎች መስለናል፤ ኢትዮጵያ ግን ከገባችበት ቅርቃር የምትወጣበት መንገድ ዘንግተናል እና ወደ ልባችን ተመልሰን ዛሬውኑ ንስሀ እንግባ:: ያን ጊዜ ድል የኢትዮጵያ ይኾናል መነሳትም ለኢትዮጵያ ይኾናል ያ እንደሚመጣ እናምናለን ወደዳችሁም ጠላችሁም ንስሐ የሚገባበት ሀገርን የምንታደግበት እርስ በእርስ የምንዋደድበት ጊዜው አሁን ነው በዘርና በጎሳ የማናስብበት ጊዜው አሁን ነው እግዚአብሔር አይጥለንም የእመቤታችን አስራት ሀገር በጎጠኝነት አትፈርስም አይዟችሁ የጨለማው በርኖስ ይገለጥ ዘንድ ድቅድቁ ጨለማ ይበረታል! ይህ ክፉ ቀን ፣ይህ ጭንቅ፣ ይህ መከራ ፣ ይህ ሁሉ ግዞት የሚመጣ መሆኑን ቀደመን በ አባቶቻችን ስለተረዳን እስካሁን በሆነው ከዚህ በኋላም በሚሆነው ነገር ሁሉ አንገረምም። የኢትዮጵያ መፍትሔ መዳኛዋ ከታሰረችበት አዚም መላቀቂያዋ የእግዚአብሔር መንገድ ብቻ ነው። ይህ የተሰራው የጠላት አዚም ከ ኢትዮጵያ ምድር የሚነሳበት ጊዜ አለው ። አወን ኢትዮጵያ ትንሳኤ አላት ከ ገባችበት ቅርቃር ከዘር ፖለቲካ ተላቃ ከፍ ከፍ የምትለበት ዘመን ከፊቷ አለ። ታላቅነቷ የሚገለጥበት፣ የተዳፈኑ የመሰሉ ድንቅ ማንነቶቿ ለአለም ይፍ የሚሆንበት፣ ልጆቿ ከተ ሰደዱበት አገር የሚመለሱበት አምሳለ ከንአን የምትሆንበህ ጊዜ አላት። ያ ዘመን በተስፍ እንጠብቀዋለን! ከፍ ከፍ የምትልበት ያ ጊዜ ይመጣል። እስኪመጣ ግን ጽኑ ተጋድሎ እና ብርቱ የሃይማኖት ጽናት ያስፈልጋል ሁላችንም ንስሀ እንግባ።