У нас вы можете посмотреть бесплатно መሠረት እና ድምድማት፦| ክፍል 32 |የዮሐንስ ወንጌል| በወንጌላዊ ያሬድ ጥላሁን |THE GOSPLE OF JOHN By Evangelist Yared Tilahun или скачать в максимальном доступном качестве, видео которое было загружено на ютуб. Для загрузки выберите вариант из формы ниже:
Если кнопки скачивания не
загрузились
НАЖМИТЕ ЗДЕСЬ или обновите страницу
Если возникают проблемы со скачиванием видео, пожалуйста напишите в поддержку по адресу внизу
страницы.
Спасибо за использование сервиса ClipSaver.ru
አራቱ የሂሳብ መደቦች ማለትም መደመር፣ መቀነስ፣ ማካፈል እና ማባዛት የሂሳብ ትምህርት መሠረት ናቸው። በመደበኛ ትምህርት ያለፍን ሁላችን ሦስተኛና አራተና ክፍል የሂሳብን ሀ፣ ሁ የጀመርነው በእነዚህ ነበር። እያደግን ስንሄድ ከጊዜ ቤት ወደ አልጀብራ፣ ጂኦሜትሪ፣ ትሪጎኖሜትሪ፣ ፕሪካልኩለስ፣ ካልኩለስ እያልን ስንገሰግስ ትምህርቱ እየረቀቀ ይምጣ እንጂ አሁንም የምናደርገው ያንኑ መደመር፣ መቀነስ፣ ማካፈል እና ማባዛት ነው። ልክ እንዲሁ የናዝሬቱ ኢየሱስ መሢህነት፣ የእግዚአብሔር ልጅነት እና አምላክነት በመጀመሪያ ጌታን ስንቀበል የተነገረን የመጀመሪያ ትምህርት ቢሆንም የፈለገውን በመገለጥ እያደግንና በዕውቀት እየመጠቅን ብንሄድ የምንገነባው በዚሁ መሠረት ላይ ነው። ስለዚህ የኢየሱስ ክርስቶስ ማንነትና የማዳን ሥራ እውነት መቼም አውቀነው የማንጨርሰው የሕይወታችንና የኑሯችን መሠረት እና ድምድማት ነው።