У нас вы можете посмотреть бесплатно DW Amharic የየካቲት 14 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና или скачать в максимальном доступном качестве, видео которое было загружено на ютуб. Для загрузки выберите вариант из формы ниже:
Если кнопки скачивания не
загрузились
НАЖМИТЕ ЗДЕСЬ или обновите страницу
Если возникают проблемы со скачиванием видео, пожалуйста напишите в поддержку по адресу внизу
страницы.
Спасибо за использование сервиса ClipSaver.ru
• የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ትግራይ ክልል ውስጥ ወደ ሚገኙ የቀድሞ የጦር ሰፈሮቹ ይገባል ተብሎ የተሰራጨው መረጃ «ሐሰት ነው » ሲል የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር አስተባበለ። • እስራኤል በሊባኖስ ምስራቃዊ ክፍል በሚገኘው የበካ ሸለቆ በፈጸመችው የአየር ጥቃት ሦስት ሕጻናትን ጨምሮ ቢያንስ 10 ሰዎች መገደላቸውን የሀገሪቱ ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። • ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ወደ አሜሪካ በሚገቡ ሁሉም ምርቶች ላይ ተጨማሪ የ10 በመቶ ቀረጥ ጣሉ ። • ዩክሬን ሩስያ ውስጥ ጠልቃ በመግባት በፈጸመችው የድሮን ጥቃት በሚሳኤል ማምረቻ ኢንዱስትሪ ላይ ጉዳት ማድረሷ ተነገረ። በጥቃቱ 11 ሰዎች ቆስለዋል።