У нас вы можете посмотреть бесплатно ዋጋችሁን ይመልሳል! || ፓስተር ዶ/ር ጌታቸው ሀብቴ | Ethiopian Assemblies of God Church или скачать в максимальном доступном качестве, видео которое было загружено на ютуб. Для загрузки выберите вариант из формы ниже:
Если кнопки скачивания не
загрузились
НАЖМИТЕ ЗДЕСЬ или обновите страницу
Если возникают проблемы со скачиванием видео, пожалуйста напишите в поддержку по адресу внизу
страницы.
Спасибо за использование сервиса ClipSaver.ru
የዕለቱ አገልጋይ ፦ | ፓስተር ዶ/ር ጌታቸው ሀብቴ | ርዕስ ፦ የእግዚአብሔር መለኮታዊ ቀጠሮ (ዋጋችሁን ይመልሳል!) የሱነማዪቱ ርስት ተመለሰ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል | 2 ነገስ 8፡1-6 | The background of this text- እግዚአብሔር በረሃብ፣በድርቅ፣በጦርነትና በልዩ ልዩ መንገዶች ሕዝቡ እምነታቸውንና ተግባራቸውን በእርሱ ላይ እንዲያደርጉ ያስተምር ነበር። ለምን? ከደረሰባቸው ችግሮች የተነሳ እንዲማሩና ትኩረታቸውን፣ዓይናቸውን ከጣዖታት አንስተው በእርሱ ላይ ብቻ እንዲያደርጉ ይቀጣቸው ነበር- ብዙ ምድራዊ ነገሮች ቢኖራቸውም ያለእግዚአብሔር ምንም ዋጋ እንደሌለ ያስተምራቸዋል! በአዲስ ኪዳን መንፈሳዊ ቅጣት ብዙ ጎልቶ ይታያል (መንፈሳዊ ድርቀት፣ሰላም፣ፍቅር፣ደስታ፣ህብረት...ማጣት) ስማችሁ በትልልቅ ቦታዎች የተጻፈ አላችሁ? ብዙ ጊዜ አይቆይም... ነገር ግን በቃሉ የተጻፉ... በ2 ነገስ 4፡8- እና 8 ታላቅ ሴት ስሟ ተጻፈ! እንዴት ማንነቷና ታርኳ በመንፈስ ቅዱስ ተመረጦ በቃሉ ውስጥ ተጻፈ? 4፡8-11 ምንም ምላሽ ሳትጠብቅ ለአገልጋዩና ለጌታ የነበራትን ቅናት የተሞላ እምነት በተግባር በማሳየቷ ዕድሉ ተጠቀመች-ባላት ነገር አገለገልች ያላትን ነገር ለእግዚአብሔር ክብር ተጠቀመች- ለኤልሳዕ ማረፊያ ቤት ሠራች፣ያርፍም ነበረ ሩት የመጣላትን ዕድል ተጠቀመች 4፡11- 18 ወዲያው እግዚአብሔር የሚያስፈልጋት ነገር አየ፦ ልጅ! ለእግዚአብሔርና ለስሙ የምሳሳ ልብ በመያዟ/ክብሩን በመጠበቋ- ካሰበችው በላይ በታዓምራት ጎበኛት! 4፡19-37 በልጇ መታመምና መሞት ጊዜ እስከ መጨረሻ ማመኗ (ደህና ማለቷ)...በኤልሳዕ እግር መጠምጠሟ፣ጊያዝን እንቢ ማለቷ.... በእምነትና በጸሎት መጽናት የኤልያስና የኤልሳዕ ታርክ (ኤልሳዕ አልለይህም!) ተግታ የለመነችው መበለት ምሳሌነት-ሉቃስ 18፡1-8 “1ደቀ መዛሙርቱ ሳይታክቱ ሁልጊዜ መጸለይ እንደሚገባቸው ለማሳየት ኢየሱስ ይህን ምሳሌ ነገራቸው፤ 2እንዲህም አላቸው፤ “በአንዲት ከተማ የሚኖር እግዚአብሔርን የማይፈራና ሰውን የማያከብር አንድ ዳኛ ነበረ። 3በዚያችው ከተማ የምትኖር አንዲት መበለት ነበረች፤ እርሷም፣ ‘ከባላጋራዬ ጋራ ስላለብኝ ጕዳይ ፍረድልኝ’ እያለች ወደ እርሱ ትመላለስ ነበር። 4 “ዳኛውም ለተወሰነ ጊዜ አልተቀበላትም ነበር፤ በኋላ ግን በልቡ እንዲህ አለ፤ ‘ምንም እግዚአብሔርን ባልፈራ፣ ሰውንም ባላከብር፣ 5ይህች መበለት ስለምትጨቀጭቀኝ እፈርድላታለሁ፤ አለዚያ ዘወትር እየተመላለሰች ታሰለቸኛለች።’ ” 6ጌታም እንዲህ አለ፤ “ዐመፀኛው ዳኛ ያለውን ስሙ። 7እግዚአብሔርስ ቀንና ሌሊት ወደ እርሱ ለሚጮኹ ምርጦቹ አይፈርድላቸውምን? ከመጠን በላይስ ችላ ይላቸዋልን? 8እላችኋለሁ፤ ፈጥኖ ይፈርድላቸዋል፤ ነገር ግን የሰው ልጅ በሚመጣበት ጊዜ በምድር ላይ እምነትን ያገኝ ይሆንን?” 8፡1- 2 እግዚአብሔርን ሰማች-ወደ ፍልስጥኤም ሀገር ሂጂ አላት ከዚያም በእምነት ሰምታ ተመለሰች 8፡3-4 ንጉሱን ለመጠየቅ ሄደች፣የማትፈራ ጀግና 8፡5- 6 በእግዚአብሔር መለኮታዊ ቀጠሮ ተባረከች (ጊያዝና የንጉስ ኢዮራም ጨዋታ...) የሰባት ዓመታትን ሙሉ የመርዶክዮስና የሐማ ታሪክ ምን እንማራለን እግዝአብሔር ለህዝቡና ለእርሱ ስላደረግነው ነገር ዋጋ የሚከፍል አምላክ እንደሆነ አማኞች ስለሆነን በሰዎች ላይ የሚደርሰው ችግሮች አይደርስም አንልም ነገር ግን የእኛ ምላሽ ይለያል ጽኑ እምነት ልኖረን ይገባል (ኤልሳዕና ኤልያስ) የእግዚአብሔርን መለኮታዊ ቀጠሮ ማንም አያፈርስም