У нас вы можете посмотреть бесплатно የ11ኛ ዙር የክረምት ወራት የሥነ ጽሑፍ ሰልጣኞች የምረቃ ሥነ ሥርዓት или скачать в максимальном доступном качестве, видео которое было загружено на ютуб. Для загрузки выберите вариант из формы ниже:
Если кнопки скачивания не
загрузились
НАЖМИТЕ ЗДЕСЬ или обновите страницу
Если возникают проблемы со скачиванием видео, пожалуйста напишите в поддержку по адресу внизу
страницы.
Спасибо за использование сервиса ClipSaver.ru
#EAS በኢትዮጵያ ደራስያን ማኅበር አማካኝነት የሚሰናዳው የክረምት ወራት የሥነ ጽሑፍ ሥልጠና መርሃ ግብር በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚና በኢትዮጵያ ቤተመዛግብት እና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ድጋፍ ሲከናወን ቆይቶ መስከረም 3፣ 2018 ዓ.ም በይፋ ተጠናቋል። በመርሃ ግብሩ ላይ የኢትዮጵያ ደራሲያን ማኅበር ፕሬዚዳንት አቶ አበረ አዳሙ፣ የኢትዮጵያ ቤተመዛግብት እና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አቶ ሰርፀ ፍሬ ስብሃት፣ የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ሥራ አስፈጻሚ ዳይሬክተር ፕሮፌሰር ተከተል ዮሐንስ፣ የብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ የሥነ ጥበባት ማዕከል ዳይሬክተር አቶ ይታገሱ ጌትነት እና የክረምት ወራት የሥነ ጽሑፍ ሠልጣኞች ተገኝተዋል፡፡