У нас вы можете посмотреть бесплатно በኦሮሚያ፣ አማራ እና ትግራይ ክልሎች ያለው “የግጭት አውድ”፤ የሰብአዊ መብት ጥበቃ ስራዎችን “ፈታኝ ማድረጉ” ተገለጸ| EHRC| Birhanu Adelo или скачать в максимальном доступном качестве, видео которое было загружено на ютуб. Для загрузки выберите вариант из формы ниже:
Если кнопки скачивания не
загрузились
НАЖМИТЕ ЗДЕСЬ или обновите страницу
Если возникают проблемы со скачиванием видео, пожалуйста напишите в поддержку по адресу внизу
страницы.
Спасибо за использование сервиса ClipSaver.ru
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በሶስት ክልሎች ያለው “የግጭት አውድ” የሰብዓዊ መብት ጥበቃ ስራውን “ፈታኝ” እንዳደረገበት የገለጸው ዛሬ ማክሰኞ የካቲት 17፤2018 በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ነው። ይሁንና ሰዎች አግቶ ከመሰወር ጋር በተገናኘ ያለው የሰብአዊ መብቶች ጥሰት ባለፉት ጥቂት ወራት ውስጥ “እየቀነሰ” መሄዱን የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ ገልጸዋል። የአትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽነር አቶ ብርሃኑ አዴሎ ከሰሞኑ እነ አቶ ዮሐንስ ቧያለው እና አቶ ክርስቲያን ታደለን በጎበኙበት ወቅት ከሰብዓዊ መብት አያያዝ ጋር በተገናኘ መነጋገራቸውንም ተናግረዋል። ኮሚሽነሩ ከሰሞኑ ሌላ ጉብኝት እንደሚያደርጉም ገልጸዋል። የፌዴሬሽን ምክር ቤት በትግራይ ክልል ስር በነበሩ አምስት የምርጫ ክልሎች “በቀጥታ” ምርጫ እንዲካሄድባቸው ትላንት ወስኗል። የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ ዛሬ ማክሰኞ የካቲት 17፤ 2018 መግለጫ በሰጡበት ወቅት የፌዴሬሽን ምክር ቤት ውሳኔን በሚመለከት ተጠይቀው ምላሽ ሰጥተዋል። ምላሻቸውን ከቪዲዮው ይከታተሉ። የ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ትኩስ ዜናዎችን እና ወቅታዊ ዘገባዎችን ለመከታተል፦ ድረ ገጽ ፦ http://ethiopiainsider.com ፌስቡክ ፦ / ethiopiainsider ትዊተር (ኤክስ) ፦ / ethiopiainsider ቴሌግራም፦ https://t.me/EthiopiaInsiderNews ቲክቶክ፦ / ethiopiainsider