У нас вы можете посмотреть бесплатно DW Amharic የሕዳር 11 ቀን 2018 የዜና መፅሔት или скачать в максимальном доступном качестве, видео которое было загружено на ютуб. Для загрузки выберите вариант из формы ниже:
Если кнопки скачивания не
загрузились
НАЖМИТЕ ЗДЕСЬ или обновите страницу
Если возникают проблемы со скачиванием видео, пожалуйста напишите в поддержку по адресу внизу
страницы.
Спасибо за использование сервиса ClipSaver.ru
በኢትዮጵያ የፀጥታ እና የፖለቲካ ጥያቄዎች መልስ ካላገኙ ቀጣዩ ሀገራዊ ምርጫ ምርጫ ሊሆን አይችልም ሲሉ የኦፌኮ ሊቀመንበር ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና ለዶቼቬለ ተናግረዋል። በደቡብ ወሎ ዞን ሐይቅ እና ዉጫሌ ከተሞች አቅራቢያ የተጠለሉ ተፈናቃዮች አቤቱታ አቅርበዋል። እናት ፓርቲ ፣ከተጣመርኩበት «ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት» ከተባለው ቅንጅት፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰርዞኛል ሲል ወቅሷል። እነዚህና የአውሮፓ ኅብረት አባል ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ዛሬ ያካሄዱት ስብሰባ የዛሬው የዜና መጽሔት ዝግጅታችን የሚያተኩርባቸው ጉዳዮች ናቸው።