У нас вы можете посмотреть бесплатно "በሞገስ መመላለስ" ,መምህር ሰለሞን ወ/ጊዮርጊስ ,2014 በአዲስ አበባ ቤተክርስቲያን አገልግሎት или скачать в максимальном доступном качестве, видео которое было загружено на ютуб. Для загрузки выберите вариант из формы ниже:
Если кнопки скачивания не
загрузились
НАЖМИТЕ ЗДЕСЬ или обновите страницу
Если возникают проблемы со скачиванием видео, пожалуйста напишите в поддержку по адресу внизу
страницы.
Спасибо за использование сервиса ClipSaver.ru
ዘፀ፡33:13--17, አስቴር 2:9,15,17, ሞገስ፦ የሚያስፈልገው በእግዚአብሔርና በሰው ሁሉ ፊት ነው። በእግዚአብሔር ፊት ሞገስ ካለን በሰው ፊት ሞገስ ይኖረናል።በእግዚአብሔር ፊት ግን ሞገስ ከሌለን በሰው ፊት ሊኖረን አይችልም። የእግዚአብሔር ሞገስ በሰዎች መወደድን ይሰጠናል፣ሰዎች በእኛ እንዲደሰቱ ያደርጋል። ሞገስ ተቀባይነትን፣ተሰሚነትን፣ተፈላጊነት፣ይሰጣል።ሞገስ መከበርን ያስገኛል፤ሞገስ ከፍ ከፍ ያደርጋል። ሞገስ የምንበዘብዝበት ፀጋ ነው። ሞገስ ሰዎች ለእኛ እንዲያደሉ፤እኛን እንዲደግፉ ፤ለእኛ መልካም እንዲያደርጉ ያደርጋል። ሞገስ ያሶርሳል። ከእግዚአብሔር ሞገስ የተቀበለ ሰው በራሱ በእግዚአብሔርና በሰው ሁሉ ፊት በሞገስ ማደግ አለበት። ሉቃ 2:52, ምክንያቱም ሞገስ የሚያድግና የሚበዛ ነው። እግዚአብሔር ሞገስን የሚሰጠው ከብዙ ምህረቱ የተነሳ ነው። ዘፍ 39:21, መዝ 84:11, እኛ ደግሞ ክርስቲያኖች በክርስቶስ ኢየሱስ ምህረት አግኝተናል። ስለዚህ ሞገስ ተሰጥቶናል። ሌላው ደግሞ በሞገስ ለማደግና ለመጨመር ሞገስ እንዲበዛልን የትህትና ህይወት ያስፈልገናል። ለትሁታን ሞገስን ይሰጣልና። ምሳ 3:34,1ኛጴጥ 5:5, በጥበብና በማስተዋል ስትጨምርም በሞገስ ትጨምራለህ ምሳ 8:35, መልካምና ደህና ሰው ስትሆንም ሞገስ ይበዛልሃል ምሳ 12:2, በእግዚአብሔር መልካም እውቀትም ስትሞላ ሞገስ ይበዛልሃል ምሳ 13:15, ትዳር በመመስረትም ሞገስ ይጨመራል። ምሳ 18:22, በጌታ በኢየሱስ ስም የእግዚአብሔር ሞገስ ይብዛልን ይጨመርልን።