У нас вы можете посмотреть бесплатно አሜሪካ ለዩክሬን ድጋፏን ካልቀጠለች “አደገኛ ውጤት ይኖረዋል” ተባለ или скачать в максимальном доступном качестве, видео которое было загружено на ютуб. Для загрузки выберите вариант из формы ниже:
Если кнопки скачивания не
загрузились
НАЖМИТЕ ЗДЕСЬ или обновите страницу
Если возникают проблемы со скачиванием видео, пожалуйста напишите в поддержку по адресу внизу
страницы.
Спасибо за использование сервиса ClipSaver.ru
በዩክሬን የሚካሔደው ጦርነት ወሳኝ ምዕራፍ ላይ መድረሱንና ውጤቱም አሜሪካ በምትሰጠው ድጋፍ እንደሚወሰን፣ የመላ ዓለምን የደኅንነት ወቅታዊ ይዞታ አስመልክቶ ለአሜሪካ ኮንግረስ ዓመታዊ ሪፖርቱን ያቀረበው የአገሪቱ የመረጃ እና ደኅንነት ማኅበረሰብ አስታውቋል። የቪኦኤ የኮንግረስ ዘጋቢ ካትሪን ጂፕሰን ከሴኔት በላከችው ዘገባ እንዳመለከተችው፣ የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት አባላቱ፣ 95 ቢሊዮን ዶላር የያዘውን የውጭ ርዳታ ሕግ ረቂቅ፣ የተወካዮች ምክር ቤት እንዲያጸድቅ ጠይቀዋል። ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።