У нас вы можете посмотреть бесплатно DW Amharic የዐርብ የካቲት 13 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና или скачать в максимальном доступном качестве, видео которое было загружено на ютуб. Для загрузки выберите вариант из формы ниже:
Если кнопки скачивания не
загрузились
НАЖМИТЕ ЗДЕСЬ или обновите страницу
Если возникают проблемы со скачиванием видео, пожалуйста напишите в поддержку по адресу внизу
страницы.
Спасибо за использование сервиса ClipSaver.ru
አ.አ፥ እናት ፓርቲ "ለኢትዮጵያ" ወደተባለው የፓርቲዎች ቅንጅት መመለሱ ተገለጠ፤ ጄኔቭ፥ የተወሰኑ የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ጦር አዛዦች ለፍርድ መቅረብ አለባቸዉ-ተመድ፤ ሞቃዲሾ፥ ሶማሊያ ውስጥ በገንዘብ ችግር የምግብ ርዳታ ሊቋረጥ ይችላል ተባለ፤ ቤርሊን፥ የጀርመን መንግሥት የዶይቸ ቬለ የቱርኪዬ ዘጋቢ መታሰር እንደሚያሳስበው ገለጠ፤ ጅዳ፥ ሣዑዲ ዓረቢያ ከዩናይትድ ስቴትስ በቀረበላት የኑክሌር ስምምነት መሠረት ዩራኒየም ታበለጽግ ይሆናል፤ ኪዬቭ፥ ዩክሬን በሩስያና ቤላሩስ አትሌቶች የተነሳ በፓራሊምፒክ አልሳተፍ አለች