• ClipSaver
ClipSaver
Русские видео
  • Смешные видео
  • Приколы
  • Обзоры
  • Новости
  • Тесты
  • Спорт
  • Любовь
  • Музыка
  • Разное
Сейчас в тренде
  • Фейгин лайф
  • Три кота
  • Самвел адамян
  • А4 ютуб
  • скачать бит
  • гитара с нуля
Иностранные видео
  • Funny Babies
  • Funny Sports
  • Funny Animals
  • Funny Pranks
  • Funny Magic
  • Funny Vines
  • Funny Virals
  • Funny K-Pop

በኢትዮጵያ ላይ ለዘመናት ሲነገር የኖረው ትንቢት ክፍል 3 | ሙሉው ሳይፈፀም ይህ የመጨረሻው ሰፊ ጥሪ ነው! скачать в хорошем качестве

በኢትዮጵያ ላይ ለዘመናት ሲነገር የኖረው ትንቢት ክፍል 3 | ሙሉው ሳይፈፀም ይህ የመጨረሻው ሰፊ ጥሪ ነው! 3 years ago

Ethiopia

Ethiopian ortodox tewahedo church

ortodox tewahedo church

Ethiopian movie

ethiopian musics

ethiopian history

ethiopian film

Ethiopian geography

Amhara

Oromo

Tigray

Somali

English

Не удается загрузить Youtube-плеер. Проверьте блокировку Youtube в вашей сети.
Повторяем попытку...
በኢትዮጵያ ላይ ለዘመናት ሲነገር የኖረው ትንቢት ክፍል 3 | ሙሉው ሳይፈፀም ይህ የመጨረሻው ሰፊ ጥሪ ነው!
  • Поделиться ВК
  • Поделиться в ОК
  •  
  •  


Скачать видео с ютуб по ссылке или смотреть без блокировок на сайте: በኢትዮጵያ ላይ ለዘመናት ሲነገር የኖረው ትንቢት ክፍል 3 | ሙሉው ሳይፈፀም ይህ የመጨረሻው ሰፊ ጥሪ ነው! в качестве 4k

У нас вы можете посмотреть бесплатно በኢትዮጵያ ላይ ለዘመናት ሲነገር የኖረው ትንቢት ክፍል 3 | ሙሉው ሳይፈፀም ይህ የመጨረሻው ሰፊ ጥሪ ነው! или скачать в максимальном доступном качестве, видео которое было загружено на ютуб. Для загрузки выберите вариант из формы ниже:

  • Информация по загрузке:

Скачать mp3 с ютуба отдельным файлом. Бесплатный рингтон በኢትዮጵያ ላይ ለዘመናት ሲነገር የኖረው ትንቢት ክፍል 3 | ሙሉው ሳይፈፀም ይህ የመጨረሻው ሰፊ ጥሪ ነው! в формате MP3:


Если кнопки скачивания не загрузились НАЖМИТЕ ЗДЕСЬ или обновите страницу
Если возникают проблемы со скачиванием видео, пожалуйста напишите в поддержку по адресу внизу страницы.
Спасибо за использование сервиса ClipSaver.ru



በኢትዮጵያ ላይ ለዘመናት ሲነገር የኖረው ትንቢት ክፍል 3 | ሙሉው ሳይፈፀም ይህ የመጨረሻው ሰፊ ጥሪ ነው!

#Ethiopia #Ztabortube #Subscribe በኢትዮጵያ ላይ ለዘመናት ሲነገር የኖረው ትንቢት ክፍል 3 Prophecy about Ethiopia for centuries part 3 | ሙሉው ሳይፈፀም ይህ የመጨረሻው ሰፊ ጥሪ ነው! ሰምተው የተገበሩት ከሞት ሊድኑበት፣ ንቀውት ለሚሞቱት፣ በማይቀረው ፍርድ ጊዜ "አልሰማንም ነበረ" ቢሉ ምስክር ይሆንባቸው ዘንድ፣ ዛሬ በአምላክ ፈቃድ እርስዎ ጋር የደረሰ መልእክት ትውልዱ ተጠራጣሪ ነውና፣በቃል የተነገሩት አእላፍ ትንቢቶች ሳይካተቱ፣በቅዱሳት መፅሀፍት ሰፍረው ያሉት ብቻ በጥቂቱ የተጠቀሱበት ፅሁፍ! "ሰማይና ምድር ያልፋሉ፥ቃሌ ግን አያልፍም።" ማቴ 24:35፣ሉቃ 21:33፣ማር 13:31 ሁሉም ላይ ተደጋግሞ የተፃፈ ፅኑ የስላሴ ቃል! "በምስራቅ ባለች ታላቅ ሀገር በርሷ ላይ ሶስት ቀንና ሶስት ሌሊት ጦርነት ይነሳል፣ ከጥቂት ሰወች በስተቀር በርሷ የሚተርፍ የለም።" ራዕየ ሳቤላ "ትንቢትን አትናቁ ፤ ሁሉን ፈትኑ መልካሙንም ያዙ" 1ኛተሰ 5:20 +++++++++++++++++++++ ዛሬ ኢትዮጵያውያን ከልባችንና ታሪካችን በተቃራኒ እግዚአብሄርን ከህይወትና ስራችን እጅግ አርቀን እንደ አህዛብ በስም ብቻ በማያዝ፣ ጭራሽ መሬት ላይ እንደሚታየው ማንም ሳያስገድደን ልጆቻችን ስሙን በአደባባይ መጥራትን እንዲሸማቀቁበት ለሚያደርግ ትምህርት እንዲሁም አስተዳደግ አሳልፈን ሰጥተን፣ ትልቁንና ዋናውን የአለም አካል የሆነውን ፈጣሪ ከህይወታችን አስወጥተንና ክደን፣ በስጋችን እኛ ለሁሉ ብለን፣ ከሁሉ አልፎም የአምላክን ስም በአደባባይ መጥራትን የሚጠየፍና የሚያስጠይፍ የአስተዳደር ርእዮትና መዋቅር ባልገባን መልኩ ተቀብለንና አውጀን የማይፈታ ቅዠት፣ ትርምስና ግራ መጋባት ውስጥ እንገኛለን። ተቀበልነው አልተቀበልነው የሀገሪቱም ሆነ የአለሙ ሁሉ ባለቤትና አድራጊ ባለስልጣን እሱ ነውና በዘመናችን የሚፈፀመው የሚሆነውን የገለጠላቸው ተናግረውት፣ እንዲሁም በበዙ የትንቢት መፅሀፍት ላይ ሰፍሮ ይገኛል። ይህ ለዘመናት ሲጠበቅ የነበረው "የኢትዮጵያ ትንሳኤ" ተብሎ በብዛት የሚታወቀውን ጨምሮ የብዙ ነገሮች መፈፀሚያ የሆነው ጊዜ ፍፁም ስለመቅረቡ ምስክር ይሆነን ዘንድ የተፃፉት ምልክቶችን ስንመለከታቸው፣ ጊዜው እጅግ እጅግ መቅረቡን እየመሰከሩ ብቻ ሳይሆን ያለፍነው እስኪመስል ድረስ በገሀድ ተፈፅመዋል። ለመሆኑ እነዚህ ማንን/የትኛውን ትውልድ ይገልፃሉ? እስኪ የተፃፉትን ቃል በቃል እንመልከታቸው... " ነጋድያን: ወዲያና: ወዲህ: ብለው: እንዳይነግዱ: የባህር: ወደብ: ይዘጋባቸዋል፣ የዚያን: ጊዜ: ንብረት: ብላሽ: ነው" ፍካሬ ኢየሱስ በዚያ ጊዜ ወደብ አልባ መሆናችን፣ ረብህ የሌላቸው እቃዎች መወረራችን ቀድሞ ተነግሯል "ባህላቸውን: ይለውጣሉ፣ የያዙትን: ይጥላሉ፣ ያላዩትን: ይናፍቃሉ፣ ሰብአዊ: ባህሪያቸውን: በእንሰሳ: ባህርይ: ይለውጣሉ፣ ነውርን: ይንቃሉ፣ ኃፍረታቸውን: ይገልጣሉ. . . እግዚአብሔር: ኃጢያታቸውን: ስለታገሳቸው: እንደሌለ: ይቆጥሩታል፣ በስራቸው: የጎሰቆሉ: በሀሳባቸው: የረከሱ: ናቸው።" ፍካሬ ኢየሱስ በመፅሀፍ ቅዱስ ላይ "እርሱም አለ፦ ፊቴን እሰውርባቸዋለሁ ፍጻሜያቸው ምን እንደ ሆነ አያለሁ፤ ጠማማ ትውልድ፥ ያልታመኑም ልጆች ናቸው።" ብሎ እግዚአብሄር የተናገረውቃል፣ ልጆቹ የሆንን ግን የረሳነው የዛሬዎቹን እኛን በደንብ ይገልፀናል። " የሀገር: ፍቅር፣ የወገን: ክብር: አይሰማቸውም፣ የአባት: እናታቸውን: ምክር: አይቀበሉም: ተውን: ልቀቁን: እንሩጥ: እንፈርጥጥ: ይላሉ". . . "እድሜያቸው: ያጥራል፣ በወጣትነት: ዘመናቸው: ይቀሰፋሉ" ፍካሬ ኢየሱስ ++++++++++++++++++++++++ " የእግዚአብሄርን: መኖር: ይዘነጋሉ". . . "ገንዘባቸውንና: ወርቃቸውን: የሚያከማቹበት: ከፍተኛ: ሳጥን: ለማዘጋጀት: ይፋጠናሉ: ነፍሳቸውንም: ለብዙ: ዘመን: የሚበቃሽ: የደለበ: እህል: የተከማቸ: ገንዘብ: አለሽና: እንግዲህ: ዓርፈሽ: ብዪ: ጠጪ: ደስም: ይበልሽ: ይሏታል። ነገርግን: ባላሰቡበት: ሰዓትና: ጊዜ: ሞት: ነፍሳቸውን: ነጥቆ: ይወስዳታል። ያደለቡትና: ያከማቹት: ሀብት: ለማንም: ይሆናል። እግዚአብሄርን: ያላሰበ: በባለጠግነቱም: ብዛት: የተማመነ: ዕድሉ: እንዲህ: ይሆናል።" ፍካሬ ኢየሱስ " በዚያን ጊዜ: አሉባልታ: ትእቢት: ስድብ: ራስን: መውደድና: ማክበር: መማለጃ: ተቀብሎ: ፍርድ: ማጣመም፣ ገንዘብ: መቀማት፣ ወንድምን: መግደል". . . "ድንበር: ማፍረስ፣ ወሰን: መግፋት". . . "ፍቅር: ከነሳቸው: ይርቃል።" ፍካሬ ኢየሱስ " በዚያን ጊዜ: ለብዙ: ክብር: የታጩ: በማዕርግ: በሹመት: ያደጉ: በከፍተኛ: ደረጃ: ላይ: የሚገኙ: ሁሉ: አደራቸውን: ይዘነጋሉ፣ ሀገራቸውን: ይከዳሉ፣ መሀላቸውን: ያፈርሳሉ፣ ከባለሟልነታቸው: ይወጣሉ፣ ከማዕርግና: ሹመት: ጓደኞቻቸው: ይለያሉ". . ."ባለስልጣኖች: ከአመፀኞች: ጋር: ይተባበራሉ:". . ."ክፉ: ስራቸው: በተገለፀባቸው: ጊዜ: ይፀፀታሉ" ፍካሬ ኢየሱስ " በዚያን ጊዜ: የምድረበዳ: አውሬዎች: ቦታቸውን: ትተው: ወደከተማ: ይገባሉ። አውሬ: የተባሉ: ባሕታውያን: ናቸው። ባሕታውያን: ነን: ሲሉ: የብትሕናውን: ስራ: አይሰሩም፣ ፆም: ፀሎት: ሌሊት: መንቃት: የለባቸውም". . ."ወንድማቸውን: ባለንጀራቸውን: አይወዱም: እንደ: ዓለማዊ: ሰው: የዚህን: ዓለም: ሹመት: ይሻሉ: " ፍካሬ ኢየሱስ " ውሀ አሻቅቦ: ይፈሳል። ውሀ: አሻቅቦ: ይፈሳል: የተባለው: የማይገባቸው: እኔ: እነግስ: እኔ: እነግስ: የሚሉ: ናቸው።" ፍካሬ ኢየሱስ +++++++++++++++++++++++++ "በዚያን ዘመን : የሚጣፍጠው: ውሀ፣ የሚጥመው: እህል: መራራ: ይሆናል፣ ህዝብ: እርስ: በርስ: ይተላለቃል" "ደግሞ: በክንፍ: የሚሰበስብ: አሞራ: እልካለሁ፣ እሱም: ፮፻፻፻፵፰: በግና: ፍየል: ባንድ: ቀን: የሚገድል: ነው። ከነዚያውም: የተዘጋጀ: የለም። በግና: ፍየል: ያልኋቸው: ፃድቃንና: ኃጥአን: ናቸው።" ፍካሬ ኢየሱስ "በዚያን ጊዜ አንዱ: ከምእራብ: ሌላው: ከምስራቅ: ሲመጡ: ይገናኛሉ፣ "ወዴት: ትሄዳላችሁ?": ይሏቸዋል: "ወደምእራብ: መሄድ: እንወዳለን": ይላሉ: "ወደምእራብ: አትሂዱ: በዛ: መከራ: አለና": ይላሉ፤ "እናንተስ: ወዴት: ትሄዳላችሁ?": "ወደምስራቅ: መሄድ: እንወዳለን": ይሏቸዋል፣ "ወደምስራቅ: አትሂዱ: ብዙ: መከራ: አለና": ይላሉ። ራዕይ ሳቤላ በጦርነት ብቻ አያበቃም፣ ከፍተኛ ረሀብ ቸነፈርና ችጋር እንደሚመጣ ቃሉ ይናገራል። በዛሬ ቀን የቆምን ቢያንስ በረሀቡ ሳይሆን በጦርነት እንኳን ለመሞት ፀሎት ያስፈልገናል። በጦርነት መሞትን እድለኝነት የሚይስብል በረሀብ ስቃይ የሚመጣ የከፋ ሞትም አለና። በመፅሀፍ ቅዱስም በሰይፍ የመጣ ሞት በረሀብ ከመሞት ይሻላል ተብሎ ተፅፏልና። +++++++++++++++++++++++++++ አባቶቻችን ሰምተዋቸው የማያውቋቸው አዳዲስ እጅግ ወራሪና ፈጣን ገዳይ በሽታዎች በሀገራችን ይገባሉ። (ምልናባትም በአሁኑ ጊዜ በአፍሪካ በመሰራጨት ላይ ያሉት አዳዲስ ገዳይ በሽታዎች ፍንጭ ሊሆኑን ይገባናል።) "የሞቱትን ሰወች ንዑዳን ክቡራን ናችሁ እስኪሏቸው ድረስ ችግርና ሀዘን ይሆናል" ራዕይ ሳቤላ እውነቱ ይህ ነው። በሀገራችን እግዚአብሄርን ባገለለ መልኩ፣ የሱን ሀሳብና እርዳታ፣ አብሮነት ሳንጠይቅ በምድራዊ ፖለቲካ ስጋዊ ትርምስምስ፣ እሱን አርቀን የምናደርገው የዘረኝነትና ስጋዊነት ሩጫችን ሁሉ መዳረሻው ያ ነው። ቆርጠን ለስጋዊ ግባችን መጠሪያ ካደረግነው "የኢትዮጵያ ትንሳኤ" በፊት የሚሆነው ይህ ነው። ++++++++++++++++ "ንግሥተ ዓዜብ በፍርድ ቀን ከዚህ ትውልድ ጋር ተነሥታ ትፈርድበታለች፤ የሰሎሞንን ጥበብ ለመስማት ከምድር ዳር መጥታለችና" ማቴ 12:42 "የነነዌ ሰዎች በፍርድ ከዚህ ትውልድ ጋር ተነሥተው ይፈርዱበታል፤ በዮናስ ስብከት ንስሐ ገብተዋልና" ሉቃ 11:32 +++++++++++++++++++ ዛሬም ያለንበት የሀገራችን ችግር ሁኔታ አዲስ ክስተት መስሎን እንዳንሸወድ። ሁል ጊዜ በኢትዮጵያ ታሪክ ከእግዚአብሄር መንገድ በወጣን ጊዜ አርባ አርባ አመት የተግሳፅ ጊዜ ይሰጠን ነበረ። በዮዲት ጉዲት፣ በግራኝ አህመድ፣ በሱስንዮስ ... ሁልጊዜ እውነተኛው ጠባቂያችን ወደ ገደል ራቅ፣ ወጣ ብለን ስንሄድ በዘንጉ መለስ፣ መለስ ያደርገናልኮ፤ ሁልጊዜ ያለ የነበረ የሚቀጥልም ጠበቃ ማንነታችን ነውና፣ የረሳነው ኢትዮጵያዊነት ማለት ይህ ከአምላክ ጋር በፍቅር ልጅነት ያለው ቅርርብ ነውና። እውነታው ይህ ነው - ለብዙዎቻችን ለብዙዎቻችን ሀጢያተኞች "ትንሳኤ" አይደለም ከፊታችን ያለው ፤ "በረሀብ ጦርነት ረዥም ስቃይና ጉስቁልና ሞቶ ያለመቃብር መበተን" ነው። " . . . ከነዚያውም: የተዘጋጀ: የለም። በግና: ፍየል: ያልኋቸው: ፃድቃንና: ኃጥአን: ናቸው።" ፍካሬ ኢየሱስ +++++++++++++++++++++++ "ከዚህ በኋላ በምስራቅ: በኩል: ታሪካዊና: ደገኛ: የሆነ: ንጉሥ: ይነሳል፤ እሱም: ፈቃዴን: የፈፀሙትን: ከመከራ: ያተረፍኳቸውን: የሚሰበስብ: ነው" ፍካሬ ኢየሱስ

Comments

Контактный email для правообладателей: [email protected] © 2017 - 2025

Отказ от ответственности - Disclaimer Правообладателям - DMCA Условия использования сайта - TOS



Карта сайта 1 Карта сайта 2 Карта сайта 3 Карта сайта 4 Карта сайта 5