У нас вы можете посмотреть бесплатно DW Amharic የሕዳር 23 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና или скачать в максимальном доступном качестве, видео которое было загружено на ютуб. Для загрузки выберите вариант из формы ниже:
Если кнопки скачивания не
загрузились
НАЖМИТЕ ЗДЕСЬ или обновите страницу
Если возникают проблемы со скачиванием видео, пожалуйста напишите в поддержку по адресу внизу
страницы.
Спасибо за использование сервиса ClipSaver.ru
አርስተ ዜና፤ -የቀድሞው የሰላም ሚንስቴር ምንስትር ዴታ እና የጨፌ ኦሮሚያ አባል አቶ ታዬ ደንደአ አዲስ የተመሰረቱባቸውን ክሶች ተቃወሙ ። -በደቡባዊ ሱዳን የብሔራዊ ጦር ኃይሉ ሳይፈጽመው አልቀረም በተባለ ጥቃት በትንሹ 40 ያህል ሰዎች ተገደሉ። -አሜሪካ ይክሬን ውስጥ እየተካሄደ ያለው ጦርነት ፍጻሜ ያገኝ ዘንድ ከሩስያ ጋር ፊት ለፊት ልትነጋገር ነው። -የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ከ22 ዓመታት ጥበቃ በኋላ ለአፍሪካ ዋንጫ አለፈ።