У нас вы можете посмотреть бесплатно ሰበር መረጃ፦ አርበኛ ዘመነ ካሴ እና አረጋ ከበደ ቱርክ ላይ ተደራደሩ ለተባለው ወሬ የአፋብን ምላሽ | የሻሁራ ከተማ በፋኖ እጅ መውደቅ или скачать в максимальном доступном качестве, видео которое было загружено на ютуб. Для загрузки выберите вариант из формы ниже:
Если кнопки скачивания не
загрузились
НАЖМИТЕ ЗДЕСЬ или обновите страницу
Если возникают проблемы со скачиванием видео, пожалуйста напишите в поддержку по адресу внизу
страницы.
Спасибо за использование сервиса ClipSaver.ru
ሰላም ጤና ይስጥልኝ የተከበራችሁ አድማጮቻችን፤ የሰዓቱን ሰበር እና አበይት መረጃዎች ይዘን ቀርበናል። በዛሬው መረጃችን፦ ሰሞኑን "አርበኛ ዘመነ ካሴ በቱርክ ፕሬዝዳንት ረሲብ ጣይብ ኤርዶጋን አመቻችነት ከርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ጋር ድርድር አድርገዋል" ተብሎ ሲሰራጭ የነበረውን መረጃ አስመልክቶ ከአፋብን (አማራ ፋኖ በጎጃም) ፖሊት ቢሮ የተሰጠውን አስቸኳይ ምላሽ እናጋራችኋለን። ይህ የሀሰት ፕሮፓጋንዳ ለምን ተሰራጨ? አርበኛ ዘመነ ካሴ አሁን የት ይገኛል? የአፋብን አመራሮች የሰጡትን ማብራሪያ ይከታተሉ። በተጨማሪም በጦር ግንባር የተመዘገቡ ድሎችን እንመለከታለን፦ የሽንዲ ውጊያ፦ በምዕራብ ጎጃም ወምበርማ ወረዳ የአገዛዙ ጦር በ88ኛው ክፍለ ጦር የደረሰበት ከባድ ሽንፈት። የሻሁራ ቁጥጥር፦ "ባህር ዳርን በጣት እንደመንካት ነው" የተባለላት ስልታዊዋ የአለፋ ወረዳ ርዕሰ መዲና ሻሁራ በፋኖ ቁጥጥር ስር መዋሏ ተረጋግጧል። ታሪካዊው እርቅ፦ አርበኛ ዘመነ ካሴ በመተከል ተራራዎች በመገኘት በአማራ እና በጉምዝ ህዝቦች መካከል የፈጠረው አዲስ የታሪክ ምዕራፍ። ቪዲዮውን ላይክ (Like) በማድረግ እና ለሌሎች በማጋራት (Share) ድምጽ ይሁኑ! #EthioNews #ZemeneKasse #Fano #Amhara #Ethiopia #BreakingNews #Afaben #Metekel #Shahura #AmharaResistance #EthiopianPolitics #አማራ #ፋኖ #ዘመነ_ካሴ