У нас вы можете посмотреть бесплатно አፍሪካ ለሁለት ይሰነጠቅ ይሆን? |ፕሮፌሰር አታላይ አየለ| ጋዜጣ ፕላስ | ቮድካስት | или скачать в максимальном доступном качестве, видео которое было загружено на ютуб. Для загрузки выберите вариант из формы ниже:
Если кнопки скачивания не
загрузились
НАЖМИТЕ ЗДЕСЬ или обновите страницу
Если возникают проблемы со скачиванием видео, пожалуйста напишите в поддержку по адресу внизу
страницы.
Спасибо за использование сервиса ClipSaver.ru
#vodcast #afar #volcano #geophysics #spacescience #astronomy በአፋር ክልል ከተከሰተው የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ ጋር በተያያዘ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የጂኦፊዚክስ፣ ህዋ ሳይንስና አስትሮኖሚ ተቋም የመሬት መንቀጥቀጥ ሳይንስ ተመራማሪና መምህር ከሆኑት ፕሮፌሰር አታላይ አየለ ጋር በተደረገ ቃለምልልስ ከተነሱ ሀሳቦች በጥቂቱ፡- ከባህር ስምጥ ሸለቆ ወደየብስ ስምጥ ሸለቆ ያለው ሽግግር በደረቅ መሬት ላይ በግልጽ የሚታይበት ስፍራ በዓለም ላይ ሁለት ቦታዎች ናቸው፣ አፋርና አይስላንድ፤ በዓለም ላይ ያሉ ተመራማሪዎች ይህንን ለማጥናት አፋር ለመምጣት በጣም ነው የሚጓጉት፤ አፋር ወደባህርነት የመሄድ አዝማሚያ ያለው በመሆኑ ብዙ ምልክቶች በአፋር አካባቢ ይታያሉ፤ አፍዴራና ዳሎል ከመሬት ወለል በታች ናቸው፣ህይወት ግን አለ፣ በሌላ ቦታ ከባህር ወለል በታች ሆኖ ህይወት ያለበት ስፍራ የለም፤ በዓለም ላይ በዘርፉ እውቅና ያላቸው ከ30 በላይ ተመራማሪዎች እዚህ ሰልጠነዋል፤ የህንጻ ግንባታ ደረጃ የሚነሳው ከዘርፉ ጥናት ነው አይስላንድ የምትባል ሀገር አልነበረችም፣ በእሳተ ገሞራ የተፈጠረች ናት፣ ወደፊትም እያደገች ልትሄድ ትችላለች፣ እሳተ ገሞራ ምድር ጤንነቷን እንድትጠብቅ የሚያደርግ የተፈጥሮ ክስተት ነው፤ በረጅም ጊዜ ሂደት አፍሪካ ለሁለት የመከፈል እድል አላት፤ የመሬት መንቀጥቀጥና እሳተ ገሞራ ችግር ብቻ አይደለም ይዞ የሚመጣው፣ እድልም ይዞ ይመጣል፤ እሳተ ገሞራ በተከሰተባቸው አካባቢዎች ዙሪያ ለግብርና ስራ ምቹ የሚሆንበት አጋጣሚ አለ። #podcast #news #riftvalley Ethiopian Press Agency /የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት Gazette Plus ጋዜጣ ፕላስ