У нас вы можете посмотреть бесплатно #ያገለገሉ_ተሸርካሪዎች_እና_ሞተር_ሳይክሎች или скачать в максимальном доступном качестве, видео которое было загружено на ютуб. Для загрузки выберите вариант из формы ниже:
Если кнопки скачивания не
загрузились
НАЖМИТЕ ЗДЕСЬ или обновите страницу
Если возникают проблемы со скачиванием видео, пожалуйста напишите в поддержку по адресу внизу
страницы.
Спасибо за использование сервиса ClipSaver.ru
የSAVE THE CHILDREN INTERNATIONAL (አለም አቀፍ የህፃናት አድን ድርጅት) ያገለገሉ ተሸርካሪዎች እና ሞተር ሳይክሎች ግልፅ ጨረታ ቢ ዲ አር ኤም ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግል/ማህበር በአዲስ አበባ፡ ኢትዮጵያ የሚገኘውን የአለም አቀፍ የህፃናት አድን ድርጅት በመወከል ባለቤትነታቸው የአለም አቀፍ የህፃናት አድን ድርጅት የሆኑ ያገለገሉ ተሸርካሪዎች እና ሞተር ሳይክሎች በግልፅ ጨረታ ለመሸጥ ቅዳሜ ጥቅምት 26 ቀን 2015 ዓ/ም 5፡00 ሠዓት ግልፅ ጨረታ ያካሂዳል። ተሽከርካሪዎቹ እና ሞተር ሳይክሎች ለማየትና ለመጫረት የሚፈልጉ ተጫራቶች ከሰኞ ጥቅምት 7 ቀን 2015 ዓ/ም እስከ አርብ ጥቅምት 25 ቀን 2015 ዓ/ም ከጠዋቱ 3:ዐዐ እስከ 10:ዐዐ ሲኤምሲ ሚካኤል ቤተክርስትያንና የኢትዮጵያ ኢኮኖሚክስ አሶስየሽን ህንፃ አጠገብ በሚገኘው የድርጅቱ መጋዘን በተቀመጠው የሰሌዳ ጊዜ መመዝገብ መመልከትና የጨረታ ማስከበሪያ ሲ ፒ ኦ ማስያዝ ይችላሉ። • ለመጫረት ፍላጎት ያለው ማንኛውም ግለሰብ ይሁን ድርጅት ብር 500 በመክፈል መመዝገብና ለሚጫረባትቸው ለእያንዳንዱ የመኪና ጨረታ መደብ ለመኪና ብር 250,000 (ሁለት መቶ ሀምሳ ሺ ብር) ለሞተር ሳይክል 3ዐ,ዐዐዐ (ሰላሳ ሺ ብር) ለጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ ቼክ (ሲፒኦ) በSAVE THE CHILDREN INTERNATIONAL ስም እስከ አርብ ጥቅምት 25 ቀን 2015 ዓ/ም 10:00 ሰዓት መመዝገብና የጨረታ ማስከበሪያ ሲፒኦ ማስያዝ ይኖርባቸዋል።