У нас вы можете посмотреть бесплатно አማኞች መባ - አስራት - በኩራት ለቤተ ክርስቲያን መስጠት አለባቸውን? или скачать в максимальном доступном качестве, видео которое было загружено на ютуб. Для загрузки выберите вариант из формы ниже:
Если кнопки скачивания не
загрузились
НАЖМИТЕ ЗДЕСЬ или обновите страницу
Если возникают проблемы со скачиванием видео, пожалуйста напишите в поддержку по адресу внизу
страницы.
Спасибо за использование сервиса ClipSaver.ru
#Subscribe በዛሬዋ "ቤተ ክርስቲያን" ቅዱሳን ገንዘብ እንዳይዙ እንዳይሰሩ የለፉበትም ገቢ የራሳቸው አይሁን የተባለ ይመስል እዚህም እዚያም በተነሱ መንፈሳዊ ጭምብልን ባጠለቁ ሰዎች ቅዱሳን ሲበዘበዙ ይታያል:: መስጠት መጽሐፍ ቅዱሳዊ ቢሆንም በብሉይ አካሄድ ቅዱሳንን ግንዘብ መቀበል አግባብ አይደለም:: በዚህ ቪድዮ ወደ መጨረሻ ላይ እንደተናገርኩት - ወንጌላችን ያለ ገንዘብ ቢመጣም ያለ ገንዘብ ግን መስራት አስቸጋሪ ስለሆነ አማኞች ገንዘባቸውን ለነዚህ አላማዎች በልግስና መስጠት አለባቸው:: ነገር ግን በመባ በአስራት እና በኩራት እንዲሁም በስጦታ ስም አይደለም:: ይህ አዲስ ኪዳናዊ አይደለም::