У нас вы можете посмотреть бесплатно ኦፌኮ በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ የሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ | Oromo Federalist Congress (OFC) Press conference или скачать в максимальном доступном качестве, видео которое было загружено на ютуб. Для загрузки выберите вариант из формы ниже:
Если кнопки скачивания не
загрузились
НАЖМИТЕ ЗДЕСЬ или обновите страницу
Если возникают проблемы со скачиванием видео, пожалуйста напишите в поддержку по адресу внизу
страницы.
Спасибо за использование сервиса ClipSaver.ru
የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ (ኦፌኮ) በኦሮሚያ ክልል ባለፉት ጥቂት ወራት ብቻ 297 ሰዎች በመንግስት ታጣቂዎች ተገድለዋል አለ። ፓርቲው በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች እየተካሄደ ነው ባለው “ደም አፋሳሽ ጦርነት” ምክንያት ከ500 ሺህ ሰዎች በላይ መፈናቀላቸውን አስታውቋል። ኦፌኮ ይህን ያለው ዛሬ ሐሙስ ግንቦት 4፤ 2014 ወቅታዊ ሃገራዊ ጉዳዮችን በተመለከተ በአዲስ አበባ ሜክሲኮ አደባባይ አካባቢ በሚገኘው ዋና ጽህፈት ቤቱ በሰጠው መግለጫ ነው። ፓርቲው በመግለጫው ቅድሚያ የሰጠው በኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት ይስተዋላላሉ ላለቸው “የፖለቲካ ውድቀት፣ የእርስ በእርስ ጦርነት እና የኢኮኖሚ ቀውስ” ክስተቶች ነው። እነዚህ እርስ በእርስ የተሳሰሩ ክስተቶች “ኢትዮጵያን እያናጉ ያሉ አዙሪቶች ናቸው” ያለው ኦፌኮ፤ ለእነዚህ ችግሮች መፍትሔው በሀገሪቱ ያለውን የእርስ በእርስ “ጦርነት በማስቆም ችግሮችን ወደ ፖለቲካ ድርድር መድረክ ማምጣት ነው” ሲል ከችግሮቹ መውጫ መንገዱን ጠቁሟል። የኦፌኮ የህዝብ ግንኙነት ጉዳይ ኃላፊ አቶ ሱልጣን ቃሲም በንባብ ያሰሙትን የፓርቲውን ሙሉ መግለጫ ከቪዲዮው ይመልከቱ። (ኢትዮጵያ ኢንሳይደር) ዝርዝሩን በጹሁፍ ለማንበብ ይህን ሊንክ ይጫኑ፦ https://ethiopiainsider.com/2022/6822/ ------------------------------------------------------------------- የ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ትኩስ ዜናዎችን እና ወቅታዊ ዘገባዎችን ለመከታተል፦ ድረ ገጽ ፦ http://ethiopiainsider.com ፌስቡክ ፦ / ethiopiainsider ትዊተር ፦ / ethiopiainsider