У нас вы можете посмотреть бесплатно የነፍስ መድኃኒት ወይስ የሚበላ እሳት? | ወደ ጌታ ማዕድ ከመቅረብዎ በፊት ይህንን ይስሙ/ድርሳነ ንስሐ ዘቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ - ክፍል 8 или скачать в максимальном доступном качестве, видео которое было загружено на ютуб. Для загрузки выберите вариант из формы ниже:
Если кнопки скачивания не
загрузились
НАЖМИТЕ ЗДЕСЬ или обновите страницу
Если возникают проблемы со скачиванием видео, пожалуйста напишите в поддержку по адресу внизу
страницы.
Спасибо за использование сервиса ClipSaver.ru
ቤተክርስቲያን መድኃኒት ቤት ናት፤ ንስሐ ፈዋሽ ናት፤ ቅዱስ ቍርባን ደግሞ ኃይል ሰጪ ምግብ ነው።" በዚህ በስምንተኛው የንስሐ ትምህርቱ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ፣ ንስሐ የገባ ሰው ሊያደርገው የሚገባውን መንፈሳዊ ተጋድሎና የንስሐ ሁሉ ፍጻሜ ስለሆነው ስለ ቅዱስ ቍርባን ያስተምራል። ወደ ጌታ ማዕድ ለመቅረብ የሚያስፈልገው 'ቀን' ሳይሆን 'ንጹሕ ሕሊና' መሆኑን በጥብቅ ያሳስባል። በዚህ ቪዲዮ ውስጥ የሚከተሉትን ነጥቦች ያገኛሉ፦ ያመለጠው በግ፦ ንስሐ ከገባን በኋላ ሰይጣን ለምን በበለጠ ቁጣ ይነሳብናል? ፈቃደ ነፍስና ፈቃደ ሥጋ፦ እውነተኛ መንፈሳዊ ተጋድሎ ማለት ምን ማለት ነው? የበዓል ቍርባን ወይስ የሕሊና ቍርባን? ሰዎች በበዓል ለመቁረብ የሚጣደፉበት ስህተት። እንደ ይሁዳ መሆን፦ በልብ ቂምና ዝሙት ይዞ መቁረብ ያለው አስፈሪ ውጤት። የክርስቶስ ደም በከንፈሮችህ ላይ፦ ቅዱስ ቍርባን ሰይጣንን እንዴት ያስደነግጠዋል። "በዓል መሆኑ ኃጢአተኛን ጻድቅ አያደርገውም፤ ንስሐ ግን ማንኛውንም ቀን በዓል ታደርገዋለች።" #ቅዱስዮሐንስአፈወርቅ #ቅዱስቍርባን #መንፈሳዊተጋድሎ #ንስሐ #ኦርቶዶክስ #ኢትዮጵያ #ተዋሕዶ #ሥጋወደሙ #ትምህርተሃይማኖት #ዮሐንስአፈወርቅ #መንፈሳዊብርታት #ድርሳነንስሐ