У нас вы можете посмотреть бесплатно DW Amharic የመጋቢት 28 ቀን 2016 ዓ/ም የዓለም ዜና или скачать в максимальном доступном качестве, видео которое было загружено на ютуб. Для загрузки выберите вариант из формы ниже:
Если кнопки скачивания не
загрузились
НАЖМИТЕ ЗДЕСЬ или обновите страницу
Если возникают проблемы со скачиванием видео, пожалуйста напишите в поддержку по адресу внизу
страницы.
Спасибо за использование сервиса ClipSaver.ru
• ዶቼ ቬለ የአማርኛ ቋንቋ አገልግሎት ለኢትዮጵያዉያን በተለያዩ ስረአቶች ሚዛናዊ የመረጃ ምንጭ ሆኖ እያገለገለ መሆኑን ዋና ስራ አስፈጻሚው ፒተር ሊምቡርግ ተናገሩ ። • አሜሪካ በደቡብ ሱዳን ፓስፖርት የሰጠችውን ቪዛ መሰረዟን አስታወቀች ። አሜሪካ የደቡብ ሱዳን ዜጎች ወደ ግዛቷ እንዳይገቡ ቪዛ የሰረዘችው ሀገሪቱ ከአሜሪካ የተባረሩ ዜጎቿን ለመቀበል በማንገራገሯ ነው ብላለች። • የሶማልያው ታጣቂ ቡድን አሸባብ በመዲናዪቱ ሞቃዲሾ ዓለም አቀፍ አዉሮፕላን ማረፊያ አቅራቢያ የሞርታር ጥቃት ፈጸመ ፤ የዓለማቀፍ በረራዎችንም አስተጓጎለ። • የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕን አስተዳደር የሚቃወም ሰልፍ በመላው አሜሪካ ተካሄደ ። • በርሊን ውስጥ ዛሬ በተካሄደ የግማሽ ማራቶን የሩጫ ውድድር በሁለቱም ጾታ ኢትዮጵያዉያን አትሌቶች አሸነፉ።