У нас вы можете посмотреть бесплатно መራጮች እና ተወዳዳሪዎች በሞባይል እና በድረ ገጽ መመዝገብ የሚችሉበት ስርዓት ተዘጋጀ | Ethiopia | Election| NEBE| Ethiopia Insider или скачать в максимальном доступном качестве, видео которое было загружено на ютуб. Для загрузки выберите вариант из формы ниже:
Если кнопки скачивания не
загрузились
НАЖМИТЕ ЗДЕСЬ или обновите страницу
Если возникают проблемы со скачиванием видео, пожалуйста напишите в поддержку по адресу внизу
страницы.
Спасибо за использование сервиса ClipSaver.ru
በመጪው ጠቅላላ ምርጫ ለውድድር የሚቀርቡ ዕጩዎች እና መራጮች በዲጂታል አማራጭ መመዝገብ የሚችሉበት መተግበሪያ እና የድረ ገጽ አማራጭ ማዘጋጀቱን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ። የዲጂታል አማራጮቹ፤ በስድስት የሀገሪቱ ቋንቋዎች ምዝገባ ለማከናወን እንዲችሉ ተደርገው መዘጋጀታቸውን ገልጿል። ይህ የዲጂታል የምዝገባ ሥርዓት በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ተግባራዊ የሚደረግ ነው። ምርጫ ቦርድ በአጠቃላይ ካሉት 55 ሺህ ገደማ የምርጫ ጣቢያዎች ውስጥ፤ በዲጂታል መንገድ የዕጩዎች እና የመራጮች ምዝገባን ለማከናወን ያቀደው 30 በመቶ ያህል በሚሆኑት ላይ እንደሆነ ዛሬ በተካሄደ ሥነ-ስርዓት ላይ ይፋ አድርጓል። አመልክቷል። መራጮች ከዘንድሮው ምርጫ ጀምሮ ቋሚ የመራጭ ቁጥር እንደሚሰጣቸውም የምርጫ ቦርድ ዋና ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ ገልጸዋል። ይህ ቁጥር አንድ መራጭ ከሀገራዊ ምርጫ በተጨማሪ በህይወቱ ዘመን ሁሉ በሚሳተፍባቸው ማናቸውም በቦርዱ የሚመሩ ምርጫዎች ላይ ድምጽ መስጠት የሚያስችለው እንደሆነም ዋና ሰብሳቢዋ አስገንዝበዋል። (ኢትዮጵያ ኢንሳይደር) 🔴 ዝርዝሩን በጹሁፍ ለማንበብ ➡️ https://ethiopiainsider.com/2026/17050/ --------------------------------------------------------------------------------------------------------------------- የ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ትኩስ ዜናዎችን እና ወቅታዊ ዘገባዎችን ለመከታተል፦ ድረ ገጽ ፦ http://ethiopiainsider.com ፌስቡክ ፦ / ethiopiainsider ትዊተር (ኤክስ) ፦ / ethiopiainsider ቴሌግራም፦ https://t.me/EthiopiaInsiderNews ቲክቶክ፦ / ethiopiainsider