У нас вы можете посмотреть бесплатно DW Amharic የዜና መጽሔት፤ የካቲት 17 ቀን 2018 ዓ.ም ማክሰኞ или скачать в максимальном доступном качестве, видео которое было загружено на ютуб. Для загрузки выберите вариант из формы ниже:
Если кнопки скачивания не
загрузились
НАЖМИТЕ ЗДЕСЬ или обновите страницу
Если возникают проблемы со скачиванием видео, пожалуйста напишите в поддержку по адресу внизу
страницы.
Спасибо за использование сервиса ClipSaver.ru
የዜና መፅሔት ዝግጅት፣የኢትዮጵያ የፌደሬሽን ምርክር ቤት የአማራና የትግራይ ክልሎች በሚወዛገቡበት አካባቢዎች ሥለሚደረገዉ ምርጫ ያሳለፈዉ ዉሳኔ ያስከተለዉ ድጋፍና ተቃዉሞን የሚቃኝ ዘገባን ያስቀድማል።ከአወዛጋቢዎቹ ክልሎች የተፈናቀሉ ሰዎች ሥለ ምክር ቤቱ ዉሳኔ ያላቸዉ አስተያየት፣ በመተከል ዞን የኦነግ ሸኔ ባልደረቦች የተባሉ ታጣቂዎች ያደረሱት ጥቃትና ማስተባበያዉ፣የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) በመጪዉ ምርጫ እንደሚሳተፍ ማስታወቁን የሚያስተነትኑ ዘገቦችም አሉት።የ,ሩሲያ ጦር በዩክሬን ላይ መጠነሰፊ ጥቃት የከፈተበት 4ኛ ዓመት ዝክርን የሚቃኝ ዘለግ ያለ ቃለ መጠይቅም አለ።