У нас вы можете посмотреть бесплатно Endegenaye | እንደገናዬ | Selam Admassu Ethiopian Protestant Mezmur или скачать в максимальном доступном качестве, видео которое было загружено на ютуб. Для загрузки выберите вариант из формы ниже:
Если кнопки скачивания не
загрузились
НАЖМИТЕ ЗДЕСЬ или обновите страницу
Если возникают проблемы со скачиванием видео, пожалуйста напишите в поддержку по адресу внизу
страницы.
Спасибо за использование сервиса ClipSaver.ru
Experience the uplifting Ethiopian Protestant worship song “Endegenaye” by Selam Admassu—a powerful Amharic gospel mezmur filled with grace, encouragement, and spiritual revival. This inspiring song is perfect for prayer, worship, and daily devotion, delivering a message of hope and God’s faithfulness. 👉 Don’t forget to LIKE, COMMENT, and SUBSCRIBE for more Ethiopian worship songs and new gospel releases! #Endegenaye #SelamAdmassu #EthiopianGospel #AmharicMezmur #EthiopianProtestant #WorshipSong #ChristianMusic #NewMezmur #EthiopianWorship #Gospel2025 #PraiseAndWorship #SpiritualSong #Mezmur #asterabebe #endale አምላክህ ፣ አምላክሽ፣ አምላኬና አምላካችሁ የእንደገና አምላክ ነው!!! ድምፁን ሲያሰማ ምድረ በዳውን የሚያናወጥ፣ ዋርካዎችን የሚወዘውዝ፣ ጫካዎችንም የሚመነጥር እግዚአብሔር አይደለም ወይ???? 👆 ይሄ እግዚአብሔር የእንደገና አምላክ ነው!! በተራቈቱ ኰረብቶች ላይ ወንዞችን፣ በሸለቆዎች ውስጥ ምንጮች የሚያፈልቅ ፣ ምድረ በዳውን የውሃ ኵሬ፣ የተጠማውን ምድር የውሃ ምንጭ የሚያደርግ እግዚአብሔር አይደለም ወይ??? 👆 ይሄ እግዚአብሔር የእንደገና አምላክ ነው!! "ነፋስም ሆነ ዝናብ አታዩም፤ ሸለቆው ግን በውሃ ይሞላል፤ እናንተ፣ የቀንድ ከብቶቻችሁና ሌሎች እንስሶቻችሁም ትጠጣላችሁ። " ብሎ፤ ከኤዶም በኩል ከዚያ ምድረ በዳ፣ ውሃን ያጎረፈ እግዚአብሔር አይደለም ወይ? 👆 ይሄ እግዚአብሔር የእንደገና አምላክ ነው!! አምላክህ ፣ አምላክሽ፣ አምላኬና አምላካችሁ የእንደገና አምላክ ነውና:- ዘምሩለት! "ለእግዚአብሔር ዘምሩ፤ ስሙንም ባርኩ፤ ማዳኑንም ነጋ ጠባ አውሩ። ክብሩን በሕዝቦች መካከል፣ ድንቅ ሥራውንም በሰዎች ሁሉ ፊት ተናገሩ።" መዝሙር 96:2-3 Lyrics ደግሞ መጣኸልኝ ደግሞ ደግሞ አልሰለችህ ደግሞ ደግሞ አነሳኸኝ ደሞ ጌታ ደግሞ ደግሞ አይደክምህ ደግሞ ደግሞ እንደገናዬ ዳግም እድሌ ጉባኤው መሀል ለአንተ መዝሙሬ በቃ ልነሳ ደሞ ልታጠቅ ደርሰኸልኛል ስፍራዬን ሳለቅ ቅዱስህ ስምህን በዜማ ላድንቅ መጥተኸልኛል ቦታዬን ሳለቅ ቅዱስህ ስምህን በዜማ ላድንቅ ሺ ሞት ቢመጣ አሃሃ አንዱም እድል አጣ ኦሆሆ ቅጥሬ ጠባቂዬ ሳለህ በዙሪያዬ ቢደክመኝ እኔን አሃሃ ባልዘጋ በሬን መች ሄደክ ጥለኸኝ አውሬ እንዲበላኝ ደግሞ እንደገናዬ ዳግም እድሌ ጉባኤው መሀል ለአንተ መዝሙሬ በቃ ልነሳ ደሞ ልታጠቅ መጥተኸልኛል ቦታዬን ሳለቅ ቅዱስህ ስምህን በዜማ ላድንቅ ደርሰኸልኛል ስፍራዬን ሳለቅ ቅዱስህ ስምህን በዜማ ላድንቅ በፊት በኋላ በግራ በቀኝ መፈናፈኛ መውጫ ጠፍቶብኝ በተዘረጋው ባህር መስጠሜ መረሳቴ ነው ታሪክ መሆኔ ብዬ ነበረ እንግዲህ አበቃ ተይዛ ነፍሴ በብርቱ ሲቃ ሞትን የገደልከው ማህተሙን የፈታኸው ደረስከልኝ ጌታዬ አዳኜ ታዳጊዬ ደግሞ እንደገናዬ ዳግም እድሌ ጉባኤው መሀል ለአንተ መዝሙሬ በቃ ልነሳ ደሞ ልታጠቅ መጥተኸልኛል ቦታዬን ሳለቅ ቅዱስህ ስምህን በዜማ ላድንቅ ደርሰኸልኛል ስፍራዬን ሳለቅ ቅዱስህ ስምህን በዜማ ላድንቅ