У нас вы можете посмотреть бесплатно ዕብራውያን 6 አማኞች ድነታቸውን እንደሚያጡ ይናገራልን? или скачать в максимальном доступном качестве, видео которое было загружено на ютуб. Для загрузки выберите вариант из формы ниже:
Если кнопки скачивания не
загрузились
НАЖМИТЕ ЗДЕСЬ или обновите страницу
Если возникают проблемы со скачиванием видео, пожалуйста напишите в поддержку по адресу внизу
страницы.
Спасибо за использование сервиса ClipSaver.ru
ዕብራውያን 6 ብዙ ክርስቲያኖች የሚፈሩት ክፍል ነው:: ምክኒያቱም ድነታቸውን እንደሚያጡ የሚናገር ክፍል ስለሚመስላቸው ነው:: ነገር ግን ክፍሉ የተገላቢጦሽ መልዕክት ይዟል:: አማኞች ናቸው ወይም አይደሉም ብለን እንኳን ክፍሉ ላይ የተጠቀሱ አካላትን ብንፈታው በሁለቱም አማኞች - ዳግም የተወለዱ ከእምነት እንደማይጎድሉ የሚያስረግጥ ክፍል ነው:: ዕብ 6:17-18 ስለዚህም እግዚአብሔር፥ #የተስፋውን_ቃል_ለሚወርሱ ፈቃዱ እንደ ማይለወጥ አብልጦ ሊያሳያቸው ስለ ፈቀደ፥ እግዚአብሔር ሊዋሽ በማይቻል በሁለት በማይለወጥ ነገር፥ በፊታችን ያለውን ተስፋ ለመያዝ #ለሸሸን_ለእኛ ብርቱ መጽናናት ይሆንልን ዘንድ፥ #በመሓላ በመካከል ገባ ታላቅ ተስፋ - የማይጠፋ መዳን!