У нас вы можете посмотреть бесплатно በእነዚህ አጥንቶች ላይ ትንቢት ተናገር/ሕዝቅኤል 37 Ezekiel или скачать в максимальном доступном качестве, видео которое было загружено на ютуб. Для загрузки выберите вариант из формы ниже:
Если кнопки скачивания не
загрузились
НАЖМИТЕ ЗДЕСЬ или обновите страницу
Если возникают проблемы со скачиванием видео, пожалуйста напишите в поддержку по адресу внизу
страницы.
Спасибо за использование сервиса ClipSaver.ru
በእነዚህ አጥንቶች ላይ ትንቢት ተናገር/ሕዝቅኤል 37 Ezekiel ሕዝቅኤል 37 (Ezekiel) 1፤ የእግዚአብሔርም እጅ በላዬ ነበረ እግዚአብሔርም በመንፈሱ አወጣኝ አጥንቶችም በሞሉባት ሸለቆ መካከል አኖረኝ። 2፤ በእነርሱም አንጻር በዙሪያቸው አሳለፈኝ፤ እነሆም፥ በሸለቆው ፊት እጅግ ብዙ ነበሩ፥ እነሆም፥ እጅግ ደርቀው ነበር። 3፤ እርሱም፡— የሰው ልጅ ሆይ፥ እነዚህ አጥንቶች በሕይወት ይኖራሉን? አለኝ። እኔም፡— ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፥ አንተ ታውቃለህ፡ አልሁ። 4፤ እርሱም እንዲህ አለኝ፡— በእነዚህ አጥንቶች ላይ ትንቢት ተናገር፡ እንዲህም በላቸው፡— እናንተ የደረቃችሁ አጥንቶች ሆይ፥ የእግዚአብሔርን ቃል ሰሙ። 5፤ ጌታ እግዚአብሔር ለእነዚህ አጥንቶች እንዲህ ይላል፡— እነሆ፥ ትንፋሽን አገባባችኋለሁ፥ በሕይወትም ትኖራላችሁ።