У нас вы можете посмотреть бесплатно OROMIA11: ሰሞነኛ መረጃ 3-13-2026 или скачать в максимальном доступном качестве, видео которое было загружено на ютуб. Для загрузки выберите вариант из формы ниже:
Если кнопки скачивания не
загрузились
НАЖМИТЕ ЗДЕСЬ или обновите страницу
Если возникают проблемы со скачиванием видео, пожалуйста напишите в поддержку по адресу внизу
страницы.
Спасибо за использование сервиса ClipSaver.ru
OROMIA11: ሰሞነኛ መረጃ 3-13-2026 1. በአርሲ ዞን ሲርካ ወረዳ የመንግስት አካላት በአንድ አረጋዊ ላይ የወሰዱት እርምጃ ቁጣን ቀስቅስዋል። 2. ኦነሠ በሆሮ ጉዱሩ እና በምስራቅ ወለጋ የተፈጸመውን ጥቃት ኮነነ። 3. በመተከል ዞን በመንግስት ፀጥታ ኃይሎች ተፈጸመ በተባለ ጥቃት ከ80 በላይ ቤቶች መቃጠላቸውን ነዋሪዎች ለአዲስ ስታንዳርድ ገለጹ። 4. በጋሞ ዞን በደረሰ የጎርፍ አዳጋ የሟቾች ቁጥር 64 ሲደርስ ሌሎች 64 ሰዎች ያሉበት አልታወቀም። 5. ማርኮ ሩቢዮ እና ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ በአፍሪካ ቀንድ ጸጥታ ዙሪያ ተወያዩ። 6. የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብት ጥሰት ፈፃሚ፣ የኢመደበኛ ታጣቂ ቡድን አባል እና የዘር ማጥፋት እንዲፈፀም ግፊት ስያደርግ የነበረን ግለሰብ አሜሪካ ከሀገሬ አባረርኩ አለች። 7. የአሜሪካው ዋና ኢንስፔክተር ጄኔራል ጽሕፈት ቤት በማዕከላዊ እና በሰሜን ምዕራብ ኢትዮጵያ በምግብ ዕርዳታ ተረጂዎች ላይ የሚፈጸም ‘የማጭበርበር ድርጊት’ መኖሩን አሳሰበ። 8. ኢራን የዜጎቿን ደም “እንደምትበቀል” እና የሆርሙዝ ወሽመጥን መዝጋቷን እንደምትቀጥል አዲሱ ጠቅላይ መሪ ተናገሩ።