У нас вы можете посмотреть бесплатно 8 February 2026ጀዋር :- እንደኔ እምነት ያለውን እድል ሁሉ በመጠቀም ትግል ማድረጉ ጥሩ ነው ብየ ነው ማስበው или скачать в максимальном доступном качестве, видео которое было загружено на ютуб. Для загрузки выберите вариант из формы ниже:
Если кнопки скачивания не
загрузились
НАЖМИТЕ ЗДЕСЬ или обновите страницу
Если возникают проблемы со скачиванием видео, пожалуйста напишите в поддержку по адресу внизу
страницы.
Спасибо за использование сервиса ClipSaver.ru
#MadaaOromia #OromiaNews #OromoMedia #HaqaOromia #SagantaaOromia #OromiaUpdate #OromiaPolitics #OromoVoice#zaramedia#ethioforumኢትዮፎረም #anchor #ethiopia #anchormedia #Anchor Ethiopia,@ethioforum#ethioforum@zaramedia#zaramedia@oromiamedia#oromiamedia@mohaoromo#mohaoromo@unitedoromia#unitedoromia#anchor #ethiopia ቴዲ ርእዮት ለጀዋር ካቀረባቸው ጥያቄዎች መካከል... . ጥያቄ :- ቴዲ ርእዮት ለጀዋር ሀገሪቱ አሁን ያለችበት ቀውስ እንዳለ ሆኖ አገዛዙ የምርጫ ተረክ በማሰማት ላይ ይገኛል ። አሁን ኢትዮጵያ ባለችበት አቋም ባንተ እይታ ምርጫውን ጨርሶ አለመሳተፍ ወይስ ምርጫውን ተሳትፎ አገዛዙን ማጋለጡ ይሻላል ትላለህ? . ጀዋር :- እንደኔ እምነት ያለውን እድል ሁሉ በመጠቀም ትግል ማድረጉ ጥሩ ነው ብየ ነው ማስበው። ይህ በዚህ እንዳለ አሁን ኢትዮጵያ ውስጥ ባለው ተጨባጭ ሁኔታ ፣ የኢትዮጵያ 2/3ኛ የሚሆነው ህዝብ እና መሬት ያለው ኦሮሚያ እና አማራ ክልል ነው ። በነዚህ ሁለት ክልሎች በአሁኑ ሰአት ፈጽሞ መወዳደር አትችልም ። የማትችለው በኢህአዴግ ግዜ ስለሚያስርህ ወይንም ስለሚያፍንህ ነው ። አሁን ባለው ሁኔታ ግን ልወዳደር ብትል ትገደላለህ ። . ማን እንደገደለህ ደግሞ አይታወቅም ። ምክንያቱም ስርአቱ አናርኪ ሆኗል ፣ ህግአልባ ሆኗል ። አንድ ተወዳዳሪ ልወዳደር ብሎ ቢመዘገብ አንድ ሚሊሺያ ሊገድለው ይችላል። ስለዚህ በይበልጥ በአማራ እና ኦሮሚያ ክልል አንድን አባል ለምርጫ እጩ ማድረግ ለሞት እንደማጨት አደገኛ ነው ። . ከዛ አልፈህ ተወዳድረህ አሸንፈህ እንኳ ፓርላማ ገብተህ አብይን ብትተች የፓርላማ አባል ያለመከሰስ መብትህ እንደማያድንህ እንዲያውም የክርስትያን ታደለ እና ታዬ ዳንደአ እጣ ፈንታ እንደሚገጥምህ ግልጽ ነው" ቴዲ ርእዮት ለጀዋር ካቀረባቸው ጥያቄዎች መካከል... . ጥያቄ :- ቴዲ ርእዮት ለጀዋር ሀገሪቱ አሁን ያለችበት ቀውስ እንዳለ ሆኖ አገዛዙ የምርጫ ተረክ በማሰማት ላይ ይገኛል ። አሁን ኢትዮጵያ ባለችበት አቋም ባንተ እይታ ምርጫውን ጨርሶ አለመሳተፍ ወይስ ምርጫውን ተሳትፎ አገዛዙን ማጋለጡ ይሻላል ትላለህ? . ጀዋር :- እንደኔ እምነት ያለውን እድል ሁሉ በመጠቀም ትግል ማድረጉ ጥሩ ነው ብየ ነው ማስበው። ይህ በዚህ እንዳለ አሁን ኢትዮጵያ ውስጥ ባለው ተጨባጭ ሁኔታ ፣ የኢትዮጵያ 2/3ኛ የሚሆነው ህዝብ እና መሬት ያለው ኦሮሚያ እና አማራ ክልል ነው ። በነዚህ ሁለት ክልሎች በአሁኑ ሰአት ፈጽሞ መወዳደር አትችልም ። የማትችለው በኢህአዴግ ግዜ ስለሚያስርህ ወይንም ስለሚያፍንህ ነው ። አሁን ባለው ሁኔታ ግን ልወዳደር ብትል ትገደላለህ ። . ማን እንደገደለህ ደግሞ አይታወቅም ። ምክንያቱም ስርአቱ አናርኪ ሆኗል ፣ ህግአልባ ሆኗል ። አንድ ተወዳዳሪ ልወዳደር ብሎ ቢመዘገብ አንድ ሚሊሺያ ሊገድለው ይችላል። ስለዚህ በይበልጥ በአማራ እና ኦሮሚያ ክልል አንድን አባል ለምርጫ እጩ ማድረግ ለሞት እንደማጨት አደገኛ ነው ። . ከዛ አልፈህ ተወዳድረህ አሸንፈህ እንኳ ፓርላማ ገብተህ አብይን ብትተች የፓርላማ አባል ያለመከሰስ መብትህ እንደማያድንህ እንዲያውም የክርስትያን ታደለ እና ታዬ ዳንደአ እጣ ፈንታ እንደሚገጥምህ ግልጽ ነው"