У нас вы можете посмотреть бесплатно ለውጥን ከእኔ መጀመር! или скачать в максимальном доступном качестве, видео которое было загружено на ютуб. Для загрузки выберите вариант из формы ниже:
Если кнопки скачивания не
загрузились
НАЖМИТЕ ЗДЕСЬ или обновите страницу
Если возникают проблемы со скачиванием видео, пожалуйста напишите в поддержку по адресу внизу
страницы.
Спасибо за использование сервиса ClipSaver.ru
Starting change with myself is difficult, but it is necessary. As Leo Tolstoy said, “Everyone thinks of changing the world, but no one thinks of changing himself.” This statement reveals a deep truth about human nature. We often desire others to change, while lacking the motivation to say, “I must change myself.” We frequently say, if society changes, if the country changes, if leaders, the economy, or the church change. Yet rarely do we say, if I change—if my thinking, character, laziness, and carelessness change. That moment of self-examination is rare. The Bible teaches that true transformation begins within the heart and mind through God’s grace. As Romans 12:2 reminds us, change comes through the renewal of the mind. When individuals pursue inner transformation marked by love, humility, and goodness, they become living examples and agents of positive change in the world. ለውጥን ከእኔ መጀመር! አስችጋሪ ግን አስፈላጊ ነገር ነው:: "ሁሉ ሰው አለምን ስለመለወጥ ያስባል ነገር ግን ማንም እራሱን ስለመለወጥ አያስብም" ደራሲና ፈላስፋ ሊዮ ቶልስቶይ 👉በዚህ አባባል ውስጥ ያለ ጥልቅ እውነት በሰው ተፈጥሮ ውስጥ ሌሎች ተለውጠው ማየት እንጂ እራሴ መለወጥ አለብኝ የሚል ቀዳሚ ተነሳሽነትም ሆነ እሳቤ አለመኖሩን እናያለን:: እኛ ሰዎች ማህበረሰብ ቢለወጥ፣ አገር ቢለወጥ፣ መሪ ቢለወጥ፣ ኢኮኖሚ ቢለወጥ፣ ቸርች ብትለወጥ…. የምንለውን ያህል የእኔ … የእራሴ… አስተሳሰቤ፣ ባህሪዬ፣ ድካሜ፣ ስንፍናዬ …ቢለወጥ የምንልበት ጊዜ በጣም አናሳ ምናልባትም ዜሮ ነው:: ብዙ ጊዜ ወደ ውጪ ማየት ይቀናናል:: ይሁን እንጂ ይሁን እንጂ እውነተኛ ለውጥ መነሻው እኛው ውስጥ ነው:: መንፈሳዊ ለውጥ በየግላችን ሃላፊነት የምንወስድበት ነገር ሲሆን በአምላክ መለኮታዊ እርዳታ የሚደረስበት ነገር ነው ስለ ሌሎች ድካምና ስህተት ባለማቋረጥ ከምናሰላስል በራሳችን ጉዳይ ላይ ማተኮር መቻል በጎ ተፅእኖ ለመፍጠርም ሆነ ምሳሌ ለመሆን ዋናው መንገድ ነው። መጽሐፍ ቅዱሳችን ስለለውጥ ምን ይለናል? ለውጥ መጽሐፍ ቅዱሳችን በስፋት የሚዳስሰው ነገር ሲሆን ትኩረቱም ሆነ ተያያዥነቱ በሰው ውስጣዊ ማንነት ላይ ነው:: የሰው የውስጥ ማንነቱ ልቡ ፣ አስተሳሰቡ፣ አመለካከቱና ምኞቱ ሲቀየሩ በፍቅርና በመልካምነት የተሞላ ህይወት መኖር ይችላል:: ይህ አይነቱ ለውጥ ደግሞ ፍጹም መንፈሳዊ ነውና መንፈሳዊ አለም እገዛ ፣ በአምላክ ቸርነትና ጸጋ የምናገኘው ነው:: የውስጥ ለውጥ በራስ ብርታትና የሚመጣ ሳይሆን የለውጡን ምንጭ በማመንና በመታዘዝ የሚገኝ ነው:: ይሄ ለውጥ እንግዲህ በአንድ ጊዜ ወደ ፍጹምነት የመድረስ ጉዳይ ሳይሆን ሂደታዊ ነገር ነው:: ሮሜ 12፣2 ‹‹የአግዚአብሔር ፈቃድ እርሱም በጎና ደስ የሚያሰኝ ፍጹምም የሆነውን ነገር ምን እንደ ሆነ ፈትናችሁ ታውቁ ዘንድ በልባችሁ መታደስ ተለወጡ እንጂ ይህን ዓለም አትምሰሉ›› በዚህች አለም ልናየው የምንፈልገውን ለውጥ የየራሳችንን በጎነት፣ ፍቅር፣ ትህትና፣ቀና አስተሳሰብ እያዋጣን እናምጣ!!