У нас вы можете посмотреть бесплатно DW Amharic የጥር 7 ቀን 2018 ዓ.ም የዜና መፅሔት или скачать в максимальном доступном качестве, видео которое было загружено на ютуб. Для загрузки выберите вариант из формы ниже:
Если кнопки скачивания не
загрузились
НАЖМИТЕ ЗДЕСЬ или обновите страницу
Если возникают проблемы со скачиванием видео, пожалуйста напишите в поддержку по адресу внизу
страницы.
Спасибо за использование сервиса ClipSaver.ru
በትግራይ የሚንቀሳቀሱ ስምንት ፓርቲዎች ሀገራዊ ምክክር በክልሉ እንዲካሄድ ለማገዝ ተስማምተዋል። በጋምቤላ ክልል በተፈጠረ የጸጥታ ችግር ምክንያት የአድማ ብተና እና የመደበኛ ፖሊስ አባላት የታጠቁትን የጦር መሣሪያ እንዲያስረክቡ የተሰጣቸው ትዕዛዝ ዛሬ ያበቃል። የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ከዛሬ 11 ሰዓት በኋላ “የጦር መሣሪያ በእጁ የተገኘ እንደ ፀረ-ሠላም ተቆጥሮ” እርምጃ ሊወሰድበት እንደሚችል አስጠንቅቆ ነበር። በዛሬው ዜና መጽሔት ከሚቀርቡ ዘገባዎች መካከል ሁለቱ ይገኙበታል።