У нас вы можете посмотреть бесплатно የመራጮች ምዝገባ የካቲት 28 እንዲጀመር ቦርዱ ወሰነ или скачать в максимальном доступном качестве, видео которое было загружено на ютуб. Для загрузки выберите вариант из формы ниже:
Если кнопки скачивания не
загрузились
НАЖМИТЕ ЗДЕСЬ или обновите страницу
Если возникают проблемы со скачиванием видео, пожалуйста напишите в поддержку по адресу внизу
страницы.
Спасибо за использование сервиса ClipSaver.ru
ለዘንድሮው ሀገራዊ ምርጫ የመራጮች ምዝገባ ከየካቲት 7 እስከ መጋቢት 7 እንዲካሄድ መርሃ-ግብር ተይዞለት ነበር። ይሁንና ምዝገባው የካቲት 28 እንዲጀመር የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ መወሰኑን የቦርዱ ሰብሳቢ ወ/ሮ ሜላትወርቅ ኃይሉ ተናግረዋል። ሰብሳቢዋ ዛሬ ሀሙስ የካቲት 5፤2018 በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ የመራጮች ምዝገባ የተራዘመበትን ምክንያቶችን አብራርተዋል። የዕጩዎች ምዝገባ ደግሞ ተጨማሪ ጊዜ እንደተሰጠው ገልጸዋል። የጸጥታ ሁኔታው በምርጫው ላይ የሚኖረውን ተጽዕኖ በተመለከተ በየጊዜው እየተገመገመ እንደሚቀጥልም ሜላትወርቅ አብራርተዋል። የ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ትኩስ ዜናዎችን እና ወቅታዊ ዘገባዎችን ለመከታተል፦ ድረ ገጽ ፦ http://ethiopiainsider.com ፌስቡክ ፦ / ethiopiainsider ትዊተር (ኤክስ) ፦ / ethiopiainsider ቴሌግራም፦ https://t.me/EthiopiaInsiderNews ቲክቶክ፦ / ethiopiainsider