У нас вы можете посмотреть бесплатно ኢትዮ ቴሌኮም በ2017 በጀት ዓመት ገቢውን በ75 በመቶ ገደማ ለማሳደግ ማቀዱን ገለጸ| Ethiopia | ethio telecom | Frehiwot Tamiru или скачать в максимальном доступном качестве, видео которое было загружено на ютуб. Для загрузки выберите вариант из формы ниже:
Если кнопки скачивания не
загрузились
НАЖМИТЕ ЗДЕСЬ или обновите страницу
Если возникают проблемы со скачиванием видео, пожалуйста напишите в поддержку по адресу внизу
страницы.
Спасибо за использование сервиса ClipSaver.ru
መንግስታዊው የቴሌኮም አገልግሎቶች አቅራቢ የሆነው ኢትዮ ቴሌኮም፤ በዘንድሮ በጀት ዓመት ገቢውን በ75 በመቶ ገደማ በማሳደግ 163.7 ቢሊዮን ብር ለማግኘት ማቀዱን አስታወቀ። ኩባንያው በተያዘው 2017 በጀት አመት፤ የደንበኞቹን ቁጥር በስድስት በመቶ በመጨመር 83 ሚሊዮን ለማድረስ ግብ ማስቀመጡንም ገልጿል። ኢትዮ ቴሌኮም ይህን የገለጸው፤ የዘንድሮውን በጀት ዓመት እቅዱን በተመለከተ ዛሬ ሐሙስ መስከረም 9፤ 2017 በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ነው። የኩባንያው ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ፤ የኩባንያው የ2017 እቅድ የማክሮ ኢኮኖሚ ለውጡን ታሳቢ ባደረገ መልኩ እቅዱ መቃኘት ስለነበረበት ይፋ ለማድረግ ለቀናት መዘግየቱን ለጋዜጠኞች ተናግረዋል። ላለፉት 130 ዓመታት የቴሌኮም አገልግሎት ሲሰጥ የቆየው ኢትዮ ቴሌኮም፤ በተያዘው ዓመት ገቢውን ባለፈው ዓመት ካገኘው በ74.7 በመቶ ለማሳደግ ማቀዱን ዋና ስራ አስፈጻሚዋ ገልጸዋል። ኢትዮ ቴሌኮም በ2016 በጀት ዓመት ያገኘው ገቢ 93.7 ቢሊዮን ብር ፤ በእቅድ ከያዘው 103.6 በመቶውም ያሳካ እንደነበር ባለፈው ሐምሌ መጀመሪያ በሰጠው መግለጫ አስታውቆ ነበር። 🔴 ዝርዝር ዘገባውን በጹሁፍ ለማንበብ ይህን ሊንክ ይጫኑ፦ https://ethiopiainsider.com/2024/14219/ ------------------------------------------------------------------------------------------------------- የ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ትኩስ ዜናዎችን እና ወቅታዊ ዘገባዎችን ለመከታተል፦ ድረ ገጽ ፦ http://ethiopiainsider.com ፌስቡክ ፦ / ethiopiainsider ትዊተር (ኤክስ) ፦ / ethiopiainsider ቴሌግራም፦ https://t.me/EthiopiaInsiderNews ቲክቶክ፦ / ethiopiainsider