У нас вы можете посмотреть бесплатно የዓቢይ ጾም ትምሕርት ፣ አምስተኛ ሳምንት - ደብረዘይት ... በጥዑመ ቃል መምህር ይሔይስ ደምሴ или скачать в максимальном доступном качестве, видео которое было загружено на ютуб. Для загрузки выберите вариант из формы ниже:
Если кнопки скачивания не
загрузились
НАЖМИТЕ ЗДЕСЬ или обновите страницу
Если возникают проблемы со скачиванием видео, пожалуйста напишите в поддержку по адресу внизу
страницы.
Спасибо за использование сервиса ClipSaver.ru
የዓቢይ ጾም ትምሕርት ፣ አምስተኛ ሳምንት - ደብረዘይት ... በጥዑመ ቃል መምህር ይሔይስ ደምሴ የዳግማዊ ቁልቢ ቅዱስ ገብርኤልና የሆሕተ ሰማይ ቅድስት ማርያም ካቴድራል ሰባኬ ወንጌል ደብረ ዘይት” የሚለው የግእዝ ቃል ሲሆን ተራራ ማለት ነው፡፡ በዚያ ተራራ ላይ የወይራ ዛፍ በብዛት ስለሚበቅል ስያሜውንም በዚያው አንጻር አግኝቷል፡፡ በደብረ ዘይት ላይ የዓለም ፍጻሜ ምን እንደሚመስል ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ አስተምሯል፡፡ “እርሱም በደብረ ዘይት ተቀምጦ ሳለ ደቀመዛሙርቱ ለብቻቸው ቀርበው ንገረን ይህ መቼ ይሆናል? የመምጣትህና የዓለም መጨረሻ ምልክትስ ምንድን ነው“ ? አሉት /ማቴ 24፡3/ የዓለም ኅልፈት መቼ እንደሆነና ምልክቱ ምን እንደሆነ ለተጠየቀው ጥያቄ ጌታችን ምላሽ ሰጥቷል፡፡ የዓለም ኅልፈት በእግዚአብሔር ዘንድ ብቻ የምትታወቅ እንጂ ቀኒቱ ለሰው ልጅ ተለይታ የማትታወቅ መሆኗን ተናግሯል፡፡ ደብረ ዘይት የሚሰበከው ምስባክ ‹‹እግዚአብሔር ግልጥ ሆኖ ይወጣል፤ አምላካችን ይመጣል፣ ዝምም አይልም፤ እሳት በፊቱ ይቃጠላል” (መዝ 49-3) የሚለው ነው፡፡ በማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ 24 ላይ ያለው ገጸ ንባብም እየተተረጎመ ትምህርት ይሰጥበታል፡፡