У нас вы можете посмотреть бесплатно የዓቢይ ጾም ትምሕርት፣ ሦስተኛ ሳምንት - ቅድስት или скачать в максимальном доступном качестве, видео которое было загружено на ютуб. Для загрузки выберите вариант из формы ниже:
Если кнопки скачивания не
загрузились
НАЖМИТЕ ЗДЕСЬ или обновите страницу
Если возникают проблемы со скачиванием видео, пожалуйста напишите в поддержку по адресу внизу
страницы.
Спасибо за использование сервиса ClipSaver.ru
አምልኮተ እግዚአብሔር ለመፈጸም አይሁድ ከሚሰባሰቡባቸው ስፍራዎች ዋነኛው ምኩራብ እንደ ነበር ይታወቃል፡፡ ቅዱስ ያሬድም ሦስተኛዋን የዐቢይ ጾም ሳምንት “ምኩራብ” በሚል ስያሜ የሰየመው ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በምኩራብ ውስጥ ተገኝቶ የቤተ መቅደስን ክብር ማስጠበቁን በማሰብ ነው፡፡ በዚህች ሳምንት የሚሰበከው የዳዊት መዝሙር “እስመ ቅንዐተ ቤትከ በልዐኒ፤ ትዕይርቶሙ ለእለ ይትዔየሩከ ወድቀ ላዐሌየ፤ ወቀጻእክዋ በጾም ለነፍስየ” የሚለው ነው ፡፡ ይኸውም “የቤትህ ቅንዓት በልታኛለችና፣ የሚሰድቡህም ስድብ በላዬ ወድቋልና፣ ነፍሴንም በጾም ቀጣኋት” ማለት ነው (መዝ.68፥9-10) ቤተ ጸሎት የተባለች ምኩራብን ከግብሯ ውጪ ለመነገጃና መለወጫ ተግባር ያዋሏትን ነጋዴዎችና ለዋጮች ጌታቸን በጅራፍ እየገረፈ ርግቦችንና ሌሎች እንስሳትን ከቤተ መቅደስ በኅይል ሥልጣኑ አስወጥቷል (ዮሐ.2፥12- ፍ.ም)፡፡ ከዚሁ አንፃር አማናዊና ሕያው “የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ” የተባለ ሰው ልጅ ሰውነት ከተፈጠረበት ዓላማ ውጭ ሌላ ተግባር ቢፈጸምበት እግዚአብሔር እንደሚቀጣ የሚስያገነዝቡና በቅዱሳት መጻሕፍት የተመዘገቡ ኃይለ ቃላት እየተነበቡ የሚተረጎሙበት ሳምንት ነው፡፡(1ኛ ቆሮ.6፥16-17)