У нас вы можете посмотреть бесплатно የዓለም ዜና፤ ኅዳር 22 ቀን 2018 ሰኞ или скачать в максимальном доступном качестве, видео которое было загружено на ютуб. Для загрузки выберите вариант из формы ниже:
Если кнопки скачивания не
загрузились
НАЖМИТЕ ЗДЕСЬ или обновите страницу
Если возникают проблемы со скачиванием видео, пожалуйста напишите в поддержку по адресу внизу
страницы.
Спасибо за использование сервиса ClipSaver.ru
-በአሜሪካና በዩክሬን መካከል ፍሎሪዳ በተካሄደዉ ውይይት ተስፋ እንዳላቸዉ ትራምፕ ገለፁ።-በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ባቲ ወረዳ ላለፉት ሦስት ተከታታይ ዓመታት መፍትሔ አጥቶ የዘለቀዉ ግጭት በሽምግልና ስርአት መቋጨቱ ተነገረ።-ደቡባዊ ኢትዮጵያ ውስጥ በተከሰተው የማርበርግ ቫይረስ የስምንት ሰዎች ሕይወት ማለፉን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።-ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በሚቀጥለዉ በቡድን 20 የመሪዎች ጉባኤ ደቡብ አፍሪቃ አትጋበዝም ማለታቸዉን ራማፎሳ ውድቅ አደረጉ።-በዓለም ዙርያ በርካታ ግጭቶች በሚካሄዱበት በአሁኑ ወቅት የጦር መሳሪያ ኢንዱስትሪዉ ከፍተኛ የጦር መሳርያ ንግድ ገቢን ማስመዝገቡ ተዘገበ።